ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ ክለቦች አሰልጣኞች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ::
ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ ክለቦች አሰልጣኞች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ፤ በእግር ኳስ ስፖርት ላይ የሚደረገው ምርመራና ቁጥጥር ቀጣይነት ባለው እና በተጠናከረ መንገድ ይካሄዳል፡፡ ቀን፡ ታህሳስ…
ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ ክለቦች አሰልጣኞች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ፤ በእግር ኳስ ስፖርት ላይ የሚደረገው ምርመራና ቁጥጥር ቀጣይነት ባለው እና በተጠናከረ መንገድ ይካሄዳል፡፡ ቀን፡ ታህሳስ…
ታህሳስ 17/2011 ዓ.ም በአገራችን በርካታ ባለሞያዎች በተለያዩ የስፖርት አይነቶች ሰልጥነው በአሰልጣኝነት፣ በዳኝነት፣ በኢንስትራክተርነት እና በመሳሰሉት ዘርፎች በማገልገል ላይ እንደሚገኙ ይታወቃል፡፡ ስለሆነም እነዚህ የስፖርት ባለሞያዎች በአገር አቀፍ ደረጃ አበረታች ቅመሞችን ወይም…
የአለም አቀፉ የአትሌቲክስ ማህበራት ፌዴሬሽን /IAAF/ የሥራ ኃላፊ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤትን የሥራ እንቅስቃሴ ጎበኙ፡፡ በዓለም አቀፉ የአትሌቲክስ ማህበራት ፌዴሬሽን /IAAF/ የአትሌቶች ኢንቲግሪቲ ዩኒት /AIU/ ወይም ከውድድር ጊዜ ውጭ…
አትሌት አበሰኒ ዳባ ጨመዳ የተከለከለ የስፖርት አበረታች ቅመም መጠቀሟ በመረጋገጡ ለ4 (አራት) ተከታታይ ዓመታት እገዳ ተላልፎባታል፡፡ ህዳር 28/2011 ዓ.ም የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት በአገራችን በየደረጃው ጠንካራ ምርመራና ቁጥጥር በማድረግ…
የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች እንቅስቃሴ ውጤታማ እና በአጭር ጊዜ ፈጣን ለውጦች የተመዘገቡበት እንደሆነ ተጠቆመ፤ የአለም አቀፉ የፀረ-ዶፒንግ ኤጀንሲ (WADA) የአገራችንን አፈፃፀም ገምግሟል፡፡ ህዳር 28/2011 ዓ.ም የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት…
የፀረ አበረታች ቅመሞች ቁጥጥር ባለሙያዎች (DCOs and chaperon) አቅም ለመገንባት ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ጽ/ቤቱ አስታወቀ ቀን፡ 01/03/2011 ዓ.ም የስፖርት አበረታች ቅመሞችን ወይም ዶፒንግን በዘላቂነት ለመከላከልና ለመቆጣጠር የአገራችንን ስፖርት ውጤታማነት ለማጎልበትና…
Ethiopia National Anti-Doping Office (ETH-NADO) Starts to Provide Training for Sample Collection Personnel (Chaperons and Trainee Doping Control Officers) Nominated from All Regional States and City Administrations. Date: 27 November…
ከተለያዩ ክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች ለተወጣጡ የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ምርመራና ቁጥጥር ባለሞያዎች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ፤ በፌዴራል ደረጃ ሲካሄድ የቆየው የስፖርተኞች ምርመራና ቁጥጥር በተቀጣይነት በተለያዩ ስፖርቶች ወደ ክልሎች እና…
በኢትዮጵያ ብዊሄራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት (Ethiopia National Anti-Doping Office) ቋሚ ሎጎ ዙሪያ አስተያየት እንድተሰጡን ስልመጋበዝ ቀደም ባሉት ዓመታት የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ የአገራችን ስፖርት በተለይም የአትሌቲክሱ ስጋት ወደመሆን ተሸጋግሮ…
የጽህፈት ቤቱ (ETH-NADO) የሚገኝበትን ወቅታዊ ሁኔታ እና የወደፊት የትኩረት አቅጣጫ ያመላከተ የባለድርሻ አካላት የምክክር ጉባዔ፡፡ የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት እስካሁን ድረስ ያለው አፈፃፀም እና ከጽ/ቤቱ ባህሪ አንፃር ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ…