Month: June 2018

በአገራችን ለሚገኙ ሁሉም የአትሌቶች ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች ስልጠና ተሰጠ

የአትሌት ማናጀሮች እና ተወካዮች የስፖርት አበረታች ቅመሞችን ወይም ዶፒንግን በመከላከልና በመቆጣጠር ረገድ የማይተካ ሚና እንዳላቸው ተጠቆመ፤ በአገራችን ለሚገኙ ሁሉም የአትሌቶች ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ ሰኔ 01/2010 ዓ.ም በአገራችን ከዶፒንግ…

በስፖርት አበረታች ቅመሞች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ተሰጠ

ታዳጊ ወጣቶች ከስፖርት ስልጠና ጎን ለጎን ስለስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ መሰረታዊ ጉዳዮች ግንዛቤ ሊጨብጡ እንደሚገባ ተጠቆመ፤ ለጥሩነሽ ዲባባ የአትሌቲክስ ማሰ ማልጠኛ ማዕከል ስፖርተኞች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ ቀን ግንቦት…

የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት የተከለከለ መድኃኒት በመጠቀም የህግ ጥሰት በፈፀሙ አትሌቶች ላይ የቅጣት ውሳኔ አስተላለፈ

የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት የተከለከለ መድኃኒት በመጠቀም የህግ ጥሰት በፈፀሙ አትሌቶች ላይ የቅጣት ውሳኔ አስተላልፏል፡፡ ፅ/ቤቱ አበረታች ቅመሞችን ወይም ዶፒንግን በመከላከልና በመቆጣጠር ፍትኃዊ የውድድር ስርዓት እንዲኖር ለማድረግና በአለም አቀፍ…