የከሰአት የስልጠናዉ መርኃ ግብር
Read Time:34 Second
የከሰአት የስልጠናዉ መርኃ ግብር
ቀን ፡-24/03/2013
ቦታ፡- አዳማ ራስ ሆቴል
ከሰአት በቀጠለው የስልጠና መርኃ ግብር በውድድር እና ከውድድር ጊዜ ወጪ አትሌቶች የጸረ-አበረታች ቅመም ምርመራ መምረጥና ማሳወቅ ሂደትን (Athlete Notification and selection process , In competion and out of competion ) በሚመለከት በተግባር የተደገፈ ስልጠና በአቶ ቢኒያም ጌታቸው ሲኒየር የዶፒንግ ቁጥጥር ባለሙያ (DCO) አማካኝነት ለሰልጣኞች ቀርቧል።
በስልጠናው አንድ አትሌት በምርመራ ወቅት የሚኖሩት መብትና ግዴታዎች እንዲሁም የዶፒንግ ቁጥጥር ባለሙያው ( Doping conterol officer ) በምርመራ ወቅት የሚገጥሙትን ችግሮች እንዴትና በምን መንገድ ማስተናገድ እንዳለበት የሚያሳይ ስልጠና ተሰጥቷል።
በተጨማሪም የላብራቶሪ ቴክኒሻን ባለሙያ በሆኑት በአቶ ጌታሁን ጸጋዬ በደም ናሙና አሰባሰብ ሂደት ወቅት (collection of Blood Samples) ልንከተላቸው የሚገቡ ቅደም ተከተሎች ዙሪያ በተግባር የተደገፈ ስልጠና ከባለሙያዎች ጋር በመሆን ለሰልጣኞች ሰጥተዋል።
Average Rating
5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
One thought on “የከሰአት የስልጠናዉ መርኃ ግብር”
Leave a Reply Cancel reply
Related Post
The Ethiopian National Anti-Doping Office (ETH-NADO)has provided Anti-Doping awareness
ለኢትዮጲያ ፓራሊምፒክ ኮሚቴ አትሌቶችና አሰልጣኞች በአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ ፡፡ ቀን፡- አርብ ታህሳስ 9/04/2013 ዓ.ም...
የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት በተለያዩ አለም አቀፍ ውድድሮች ላይ ለሚሳተፉ አትሌቶች የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም የዶፒንግ ምርመራ በዛሬው እለት አካሄደ ፡፡
የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት በተለያዩ አለም አቀፍ ውድድሮች ላይ ለሚሳተፉ አትሌቶች የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም የዶፒንግ ምርመራ በዛሬው እለት...
የ6ኛ ቀን የዶፒንግ ግንዛቤ ማሰጨበጫ ሥልጠና መርኃ-ግብር
የ6ኛ ቀን የዶፒንግ ግንዛቤ ማሰጨበጫ ሥልጠና መርኃ-ግብር ለአዳማና ዳዲቦሩ አትሌቲክሰ ክለብ አባላት በዶፒንግ ፅን-ሃሳብ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት ተሰጠ፡፡ (ETH-NADO...
የ5ኛ ቀን የሥልጠና መርኃ-ግብር
የ5ኛ ቀን የሥልጠና መርኃ-ግብር የስፖርት አበረታች ቅመሞችን ወይም ዶፒንግ የሚመለከቱ ጉዳዮች በክለቡ መደበኛ ስልጠና ካሪኩለም ውስጥ እንዲካተትና ተግባራዊ ለማድረግ እየስራ...
ለማሰልጠኛ ተቋማት በዶፒንግ ላይ የሚሰጠው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እደቀጠለ ነው ፡፡
ለማሰልጠኛ ተቋማት በዶፒንግ ላይ የሚሰጠው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እደቀጠለ ነው ፡፡ የዛሬው የ4ኛ ቀን ፕሮግራም ለጥሩነሽ ዲባባ ስፖርት ማስልጠኛ ማዕከል...
የ3ኛ ቀን የስልጠና ፕሮግራም
የ3ኛ ቀን የስልጠና ፕሮግራም ለጥሩነሽ ዲባባ ስፖርት ማስልጠኛ ማዕከል አትሌቶች በዶፒንግና በተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በመሰጠት ላይ ነው፡፡...
No matter which genre you to go through our process several times. Deb Davis Neille