የሽንት ናሙና አሰባሰብ ሂደት
Read Time:26 Second
ቀን፡ 25/03/2013 ዓ.ም
ቦታ፡ አዳማ ራስ ሆቴል
በኢትዮጵያ ብሔራዊ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት የምርመራ እና ቁጥጥር ዳይሮክተሬት አዘጋጅነት በመካሄድ ላይ የሚገኘው የ DCO እና BCO ባለሙያዎች ስልጠና የቀጠለ ሲሆን የዛሬው የጥዋት የስልጠና መርሀ ግብር የሽንት ናሙና አሰባሰብ ሂደት (urine sample collection process) : ስታንዳርዱን ያልተሟላ የሽንት ናሙና አሰባሰብ ሂደትን (Partial urine sample collection process) እንዲሁም በሽትን ናሙና አሳባሰብ ወቅት የምንገለገልባቸው እቃዎችን በሚመለክቱ ጉዳዮች ላይ በጽ/ቤቱ የአትሌት ባዮሎጂካል ፓስፖርት አስተባባሪ ባለሙያ በወ/ሪት ሔለን ገ/ሚካኤል እና በሌሎች ባለሙያዎች በጋራ በመሆን በተግባር የተደገፈ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡
Average Rating
5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
One thought on “የሽንት ናሙና አሰባሰብ ሂደት”
Leave a Reply Cancel reply
Related Post
The Ethiopian National Anti-Doping Office (ETH-NADO)has provided Anti-Doping awareness
ለኢትዮጲያ ፓራሊምፒክ ኮሚቴ አትሌቶችና አሰልጣኞች በአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ ፡፡ ቀን፡- አርብ ታህሳስ 9/04/2013 ዓ.ም...
የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት በተለያዩ አለም አቀፍ ውድድሮች ላይ ለሚሳተፉ አትሌቶች የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም የዶፒንግ ምርመራ በዛሬው እለት አካሄደ ፡፡
የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት በተለያዩ አለም አቀፍ ውድድሮች ላይ ለሚሳተፉ አትሌቶች የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም የዶፒንግ ምርመራ በዛሬው እለት...
የ6ኛ ቀን የዶፒንግ ግንዛቤ ማሰጨበጫ ሥልጠና መርኃ-ግብር
የ6ኛ ቀን የዶፒንግ ግንዛቤ ማሰጨበጫ ሥልጠና መርኃ-ግብር ለአዳማና ዳዲቦሩ አትሌቲክሰ ክለብ አባላት በዶፒንግ ፅን-ሃሳብ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት ተሰጠ፡፡ (ETH-NADO...
የ5ኛ ቀን የሥልጠና መርኃ-ግብር
የ5ኛ ቀን የሥልጠና መርኃ-ግብር የስፖርት አበረታች ቅመሞችን ወይም ዶፒንግ የሚመለከቱ ጉዳዮች በክለቡ መደበኛ ስልጠና ካሪኩለም ውስጥ እንዲካተትና ተግባራዊ ለማድረግ እየስራ...
ለማሰልጠኛ ተቋማት በዶፒንግ ላይ የሚሰጠው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እደቀጠለ ነው ፡፡
ለማሰልጠኛ ተቋማት በዶፒንግ ላይ የሚሰጠው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እደቀጠለ ነው ፡፡ የዛሬው የ4ኛ ቀን ፕሮግራም ለጥሩነሽ ዲባባ ስፖርት ማስልጠኛ ማዕከል...
የ3ኛ ቀን የስልጠና ፕሮግራም
የ3ኛ ቀን የስልጠና ፕሮግራም ለጥሩነሽ ዲባባ ስፖርት ማስልጠኛ ማዕከል አትሌቶች በዶፒንግና በተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በመሰጠት ላይ ነው፡፡...
These are actually wonderful ideas in about blogging. You have touched some pleasant things here. Tabbie Piotr Farand