በደሬደዋ ከተማ አስተዳደር ስር ለሚገኙ ለፕረጄክት ስፖርት ማዕከላት አስልጣኞች ሥልጠና ተሰጠ፡፡
ድሬደዋ ከተማ፡ የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን በድሬደዋ አስተዳደር ስር ለሚገኙ ለስፖርት ፕሮጀክት ማዕከላት አሰልጣኞች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ መሰረታዊ ግዳዮች እና በሌሎች ጉዳዮች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ፡፡
በስልጠናው ላይ በ17 የሰፖርት ዓይነቶች ስልጠና የሚሰጡ የስፖርት ፕሮጀክት ማዕከላት አሰልጣኞች ተሳትፈዋል፡፡

May be an image of 5 people, people standing, people sitting and indoor

By Ermias

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *