የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ አመራሮች እና ሰራተኞች በአንድ ጀንበር 600 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሃ ግብር ላይ እየተሳተፉ ነው።
ነሐሴ 17/2016 ዓ.ም
አዲስ አበባ
የኢትዮጵያ ፀረ -አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን በአንድ ጀምበር 600 ሚሊዮን ችግኝ ንቅናቄ አካል ለመሆን አመራሮች እና ሰራተኞች ችግኝ በመትከል አሻራቸውን እያስቀመጡ ይገኛሉ።

By Ermias