Year: 2020

የከሰአት የስልጠናዉ መርኃ ግብር

የከሰአት የስልጠናዉ መርኃ ግብር ቀን ፡-24/03/2013 ቦታ፡- አዳማ ራስ ሆቴል ከሰአት በቀጠለው የስልጠና መርኃ ግብር በውድድር እና ከውድድር ጊዜ ወጪ አትሌቶች የጸረ-አበረታች ቅመም ምርመራ መምረጥና ማሳወቅ ሂደትን (Athlete Notification and…

የዛሬው የስልጠናዉ መርኃ ግብር

የዛሬው የስልጠናዉ መርኃ ግብር ቦታ፡- አዳማ ራስ ሆቴል ሀሙስ :-ህዳር 24 2013 ዓ.ም የስልጠናዉ ርዕሰ ጉዳይ፡- ለምርመራ አስፈላጊ የሆኑ ቁሳቁሶች ዙሪያና የአትሌቶች ደምና ሽንት ናሙና መሰብሰቢያና መላኪያ ቅፅ አሞላል (…

ለዶፒንግ ምርመራና ቁጥጥር ባለሙያዎች ስልጠና መሰጠት ተጀመረ፡፡

ለዶፒንግ ምርመራና ቁጥጥር ባለሙያዎች ስልጠና መሰጠት ተጀመረ፡፡ ህዳር 23/2013 ዓ/ም አዳማ ራስ ሆቴል የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት /ETH-NADO/ 40 ለሚጠጉ ከተለያዩ የህክምና ተቋማት የተወጣጡ ባለሙያዎች በዶፒንግ ምርመራና ቁጥጥር ዙሪያ…

ለፌድራል ማረሚያ ቤት አተሌቲክስ ክለብ አትሌቶችና አሰልጣኞች በአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ ፡፡

ለፌድራል ማረሚያ ቤት አተሌቲክስ ክለብ አትሌቶችና አሰልጣኞች በአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ ፡፡ ቀን፡- ሐሙስ ህዳር 17/03/2013ዓ.ም ቦታ፡-አዲስ አበባ ማረሚያ ቤት ስፖርት ክለብ አደራሽ የኢትዮጵያ ብሔራዊ…

በአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌድሬሽን ስር ለሚገኙ ክለቦች፤ለፕሮጄክትና ክፍለ ከተማ አትሌቲክስ አሰልጣኞች የስፖርት ድጋፍ ሰጪ ስነ-ምግቦች (Supplments) ከአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ጋር ያላቸው ግኑኝነት ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ፡፡

በአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌድሬሽን ስር ለሚገኙ ክለቦች፤ለፕሮጄክትና ክፍለ ከተማ አትሌቲክስ አሰልጣኞች የስፖርት ድጋፍ ሰጪ ስነ-ምግቦች (Supplments) ከአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ጋር ያላቸው ግኑኝነት ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ፡፡ አርብ ህዳር…

ለክልልና ከተማ አስተዳደር ተወካዮች የፀረ-ዶፒኒንግ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና መሰጠት ተጀመረ፡፡

ለክልልና ከተማ አስተዳደር ተወካዮች የፀረ-ዶፒኒንግ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና መሰጠት ተጀመረ፡፡ ********************************************** ጥቅምት 24/2013 ዓ፣ም፡- የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት /ETH-NADO/ ከ30 ለሚበልጡ ለክልልና ከተማ አስተዳደር ተወካዮች የፀረ-ዶፒንግ ስልጠና በአዳማ ከተማ…

ለኢፌድሪ መከላከያ ስፖርት ክለብ አትሌቶች የሁለተኛ ዙር ሰልጣኞች በአበረታች ቅመሞች ዙሪያ ትምህርታዊ ስልጠና በመሰጠት ላይ ነው፡፡

ለኢፌድሪ መከላከያ ስፖርት ክለብ አትሌቶች የሁለተኛ ዙር ሰልጣኞች በአበረታች ቅመሞች ዙሪያ ትምህርታዊ ስልጠና በመሰጠት ላይ ነው፡፡ ቀን፡- አርብ ጥቅምት 20/2/2013 ዓ.ም የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ- አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት ለመከላከያ ስፖርት ክለብ…

ለመከላከያ ስፖርት ክለብ አትሌቶች በዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ::

ለመከላከያ ስፖርት ክለብ አትሌቶች በዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ:: ቀን፡-ጥቅምት 18/2013ዓ.ም ቦታ፡- መከላከያ ስፖርት ክለብ አዳራሽ / ጃን ሜዳ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት /ETH_NADO/ ለኢፌድሪ መከላከያ ስፖርት ከለብ…

የተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (UNESCO) አለም አቀፍ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ስምምነትን (Ant-Doping convention) ለማስተግበር የተቋቋመው ኮሚቴ የጋራ ውይይት አካሄደ፡፡

የተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (UNESCO) አለም አቀፍ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ስምምነትን (Ant-Doping convention) ለማስተግበር የተቋቋመው ኮሚቴ የጋራ ውይይት አካሄደ፡፡ ቀን ፡- 18/02/2013 ዓ.ም አስተግባሪ ኮሚቴ የጤናውን፣ የትምህርትን፣ የፍትህን እና…

‹‹ኢትዮጵያ ዶፒንግን በመከላከል ንፅህ ሰፖርት ለማስንፋፋት እያደረገች ያለው ጥረት ፤በአፍሪካ ደረጃ ሞዴል መሆን የሚችል ተግባር መሆኑን ፡፡››

‹‹ኢትዮጵያ ዶፒንግን በመከላከል ንፅህ ሰፖርት ለማስንፋፋት እያደረገች ያለው ጥረት ፤በአፍሪካ ደረጃ ሞዴል መሆን የሚችል ተግባር መሆኑን ፡፡›› የዓለም አቀፉ የፀረ-ዶፒንግ ኤጀንሲ /WADA/ ፕሬዝዳት ዊቶልድ ባንካ ገለጹ፡፡ ኢትዮጵያ በዘላቂነት የስፖርት አበረታች…