Year: 2020

በፌዴራል ፖሊስ ክለብ (ኦሜድላ) ስር ለሚገኙ አትሌቶችና አስልጣኞች በአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨብጫ ስልጠና ተስጠ፡፡

በፌዴራል ፖሊስ ክለብ (ኦሜድላ) ስር ለሚገኙ አትሌቶችና አስልጣኞች በአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨብጫ ስልጠና ተስጠ፡፡ በአገራችን አንጋፋ ከሆኑት የስፖርት ክለቦች ውስጥ አንዱ በሆነው(ኦሜድላ) ስፖርት ክለብ በቀን 02/07/2012 ዓ.ም…

የአለም አቀፉ የፀረ-ዶፒንግ ኤጀንሲ (WADA)፣ የአለም አቀፉ የፀረ-ዶፒንግ ኤጀንሲ (WADA) አፍሪካ ሪጂናል ቢሮ፣ የደቡብ አፍሪካ የፀረ-ዶፒንግ ተቋም (SAIDS) እና የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት የስራ ኃላፊዎች የቴሌ ኮንፈረስን ውይይት አካሄዱ

የአለም አቀፉ የፀረ-ዶፒንግ ኤጀንሲ (WADA)፣ የአለም አቀፉ የፀረ-ዶፒንግ ኤጀንሲ (WADA) አፍሪካ ሪጂናል ቢሮ፣ የደቡብ አፍሪካ የፀረ-ዶፒንግ ተቋም (SAIDS) እና የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት የስራ ኃላፊዎች የቴሌ ኮንፈረስን በማካሄድ በአገራችን…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት ከኢትዮጵያ ስፖርት ጋዜጠኞች ማህበር ጋር ለሚዲያ ባለሞያዎች በጋራ በመቀናጀት ያዘጋጁት የፀረ-ዶፒንግ የጋራ የውይይት መድረክ በመካሄድ ላይ ነው፡፡

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት ከኢትዮጵያ ስፖርት ጋዜጠኞች ማህበር ጋር ለሚዲያ ባለሞያዎች በጋራ በመቀናጀት ያዘጋጁት የፀረ-ዶፒንግ የጋራ የውይይት መድረክ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ ቀን፡-ታህሳስ 17/2012 ዓ.ም ቦታ፡- ሄልዝ ኢንተርናሽናል ሆቴል አዳማ…

አቶ ኤሊያስ ሽኩር የኢትዮጲያ ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር የኢትዮጲያ ጸረ አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት በመገኘት የስራ እንቅስቃሴን ጎበኙ ።

አቶ ኤሊያስ ሽኩር የኢትዮጲያ ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር የኢትዮጲያ ጸረ አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት በመገኘት የስራ እንቅስቃሴን ጎበኙ ። ቀን፡- 12/05 /2012 የጽ/ቤቱ አጠቃላይ እንቅስቃሴ እና ስራ በዋና ዳይሬክተር አቶ መኮንን ይደርሳል…