በስፖርት ድጋፍ ሰጪ ምግቦች(suplements) ላይ ለስፖርት ህክምና ባለሞያዎች ስልጠና በመስጠት ላይ ነው፡፡
Read Time:23 Second
በስፖርት ድጋፍ ሰጪ ምግቦች(supplements) ላይ ለስፖርት ህክምና ባለሞያዎች ስልጠና በመስጠት ላይ ነው፡፡
ቅዳሜ :-የካቲት21/2013 ዓ.ም
አዳማ:- ሄልዝ ሆቴል
የኢተዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት ETH-NADO/ በስፖርት ድጋፍ ሰጪ ምግቦች( supplements) ምንነት፣ከዶፒነግ ጋር ያላቸው ዝምድና በተያያዥ ጉዳዮች ላይ ከኦሮሚያ፤ከአዲስ አበባ፣ ከድሬደዋ እና ከሀረሪ ክልሎች ለተውጣጣ የስፖርት ተቋማት ህክምና ባለሞያዎች በአዳማ ከተማ ስልጠና በመሰጠጥ ላይ ነው፡፡
ሥልጠናውን እየተሰጠ ያለው በኢትዮጵያ አትሌቲከስ ፌድሬሽን ከፍተኛ የህክምና ባለሞያ በሆኑት በወ/ሮ ቅድስት ታደሰ ናቸው፡፡





Related Post
በሀዋሳ ክለብ ውስጥ ለሚገኙ የተለያዩ ስፖርተኞች፣ አሰልጣኞች እና አመራሮች ሰልጠና ተሰጥቷል ፡፡
በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ በሀዋሳ ክለብ ውስጥ ለሚገኙ የተለያዩ ስፖርተኞች፣ አሰልጣኞች እና አመራሮች ሰልጠና ተሰጥቷል ፡፡ ቀን ፡-...
# ከዶፒንግ የጸዳ ስፖርት እና ስፖርተኞችን እናፈራለን !!!
# ከዶፒንግ የጸዳ ስፖርት እና ስፖርተኞችን እናፈራለን !!! በሐዋሳ ከተማ በመካሄድ ላይ ያለው ለስፖርት ማሰልጠኛ ተቋማት ስፖርተኞች አሰልጣኞች እና የስፖርት...
ሀገረሰላማ አትሌቲክስ ማሰልጠኛ ማዕከል
በአዲሲቷ የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ውስጥ በሚገኘው ሀገረሰላማ አትሌቲክስ ማሰልጠኛ ማዕከል ውስጥ ለሚገኙ አትሌቶች እና አሰልጣኞች በዶፒንግ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና...
ለሐዋሳ ዩንቨርስቲ የ2013 ዓ/ም የመጀመሪያ ድግሪ የስፖርት ሳይንስ ተመራቂ ተማሪዎች
ለሐዋሳ ዩንቨርስቲ የ2013 ዓ/ም የመጀመሪያ ድግሪ የስፖርት ሳይንስ ተመራቂ ተማሪዎች እና መምህራን በአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና...
ከደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል እና ከሲዳማ ክልል ለተወጣጡ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት/ETH-NADO/ ከደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል እና ከሲዳማ ክልል ለተወጣጡ ለህክምና ፤ የስነ-ምግብ እና ወጌሻ ባለሞያዎች...
አበረታች ቅመሞችን (ዶፒንግን) በመከላከል ረገድ የህክምና ባለሙያዎች ሚና ከፍተኛ ነው ተባለ፡፡
አበረታች ቅመሞችን (ዶፒንግን) በመከላከል ረገድ የህክምና ባለሙያዎች ሚና ከፍተኛ ነው ተባለ፡፡ ቀን፡- መጋቢት 13/ 2013 ዓ.ም ሐዋሳ ሴንትራል ሆቴል በሐዋሳ...
Average Rating