የስፖርት ማህበራት አበረታች ቅመሞችን በመከላከልና በመቆጣጠር ረገድ በቂ ትኩረት ሰጥተው መስራት እንዳለባቸው ተጠቆመ።
የስፖርት ማህበራት አበረታች ቅመሞችን በመከላከልና በመቆጣጠር ረገድ በቂ ትኩረት ሰጥተው መስራት እንዳለባቸው ተጠቆመ። ሚያዚያ 19/2013 ዓ.ም አዳማ ኤክስኪዩቲቭ ሆቴል የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት/ETH-NADO/ ከኢፌድሪ ስፖርት ኮሚሽን ጋር በመተባበር የስፖርት…