Day: April 29, 2021

የስፖርት ማህበራት አበረታች ቅመሞችን በመከላከልና በመቆጣጠር ረገድ በቂ ትኩረት ሰጥተው መስራት እንዳለባቸው ተጠቆመ።

የስፖርት ማህበራት አበረታች ቅመሞችን በመከላከልና በመቆጣጠር ረገድ በቂ ትኩረት ሰጥተው መስራት እንዳለባቸው ተጠቆመ። ሚያዚያ 19/2013 ዓ.ም አዳማ ኤክስኪዩቲቭ ሆቴል የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት/ETH-NADO/ ከኢፌድሪ ስፖርት ኮሚሽን ጋር በመተባበር የስፖርት…

ሁለተኛው ዙር የስፖርት አስተዳደር ሙያ ማሻሻያ የአቅም ግንባታ ስልጠና

ሁለተኛው ዙር የስፖርት አስተዳደር ሙያ ማሻሻያ የአቅም ግንባታ ስልጠና በዛሬው እለት በአዳማ ከተማ በመሰጠት ላይ ይገኛል። ሚያዚያ 18/2013 ዓ.ም አዳማ ኤክስኪዩቲቭ ሆቴል የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት/ETH-NADO/ ከኢፌድሪ ስፖርት ኮሚሽን…

በውድድር ጊዜ ምርመራና ቁጥጥር (In Competition Doping Control) ተካሂዷል።

በውድድር ጊዜ ምርመራና ቁጥጥር (In Competition Doping Control) ተካሂዷል። 50ኛ አመት የወርቅ ኢዮቤልዮውን ምክንያት በማድረግ በድምቀት እየተካሄደ በሚገኘው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ጥብቅ የሆነ የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ምርመራና…

በአዲስ አበባ ስታዲየም እየታካሄደ ባለው 50ኛው የወርቅ እዮቤልዩ

በአዲስ አበባ ስታዲየም እየታካሄደ ባለው 50ኛው የወርቅ እዮቤልዩ የኢትዮጲያ አትሌቲክስ ሻንፒዮና ውድድር ላይ ለተገኙ የስፖርት ማህበረሰቡ በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ ያላቸውን ግንዛቤ ለማጎልበት የተለያዩ ግንዛቤ ማስጨብጫ ስራዎች እየተከናወኑ…

አገር አቀፍ የስፖርት ማህበራትና የስልጠና መዕከላት የፀረ-ዶፒንግን ጉዳይ የእቅዳቸው አካል በማድረግና አስፈላጊውን ሐብት በመመደብ ትኩረት ሰጥተው መፈፀም እደሚገባቸው ተጠቆመ፡፡

አገር አቀፍ የስፖርት ማህበራትና የስልጠና መዕከላት የፀረ-ዶፒንግን ጉዳይ የእቅዳቸው አካል በማድረግና አስፈላጊውን ሐብት በመመደብ ትኩረት ሰጥተው መፈፀም እደሚገባቸው ተጠቆመ፡፡ መጋቢት 23/2013 ዓ.ም አዳማ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት/ETH-NADO/ ከኤፌድሪ ስፖርት…