የዶፒንግን ጉዳይ እስከ ታችኛዉ መዋቅር ድረስ ለመዘርጋት ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ስፖርት ኮሚሽን አስታወቀ ፡፡
የዶፒንግን ጉዳይ እስከ ታችኛዉ መዋቅር ድረስ ለመዘርጋት ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ስፖርት ኮሚሽን አስታወቀ ፡፡ (ህዳር 15/2014 ዓ.ም) የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ከሲዳማ ብሔራዊ ክልል የስፖርት ኮሚሽን የስራ…
የዶፒንግን ጉዳይ እስከ ታችኛዉ መዋቅር ድረስ ለመዘርጋት ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ስፖርት ኮሚሽን አስታወቀ ፡፡ (ህዳር 15/2014 ዓ.ም) የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ከሲዳማ ብሔራዊ ክልል የስፖርት ኮሚሽን የስራ…
ስፖርተኞችን ከማሰልጠን ጎነ ለጎን ስፖርቱ እና ሰፖርተኞች ከዶፒንግ ችግር ነፃ የሚሆኑበትን ስራዎችን ሊሰራ እንደሚገባ የኢትዮጲያ የፀረ- አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ዳይሬክተር አቶ መኮንን ይደርሳል ተናገሩ ፡፡ (ህዳር14/ 2014 ዓ.ም ሐዋሳ) የኢትዮጲያ…
የቦሌ ክፍለ ከተማ ወጣቶችና ስፖርት ጽ/ቤት ወጣት ተተኪ አትሌቶችን ከስፖርት ጸረ- አበርታች ቅመሞች ለመጠበቅ የተለያዩ ዕቅዶችን በመቅረጽ እየሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡ (ሐሙስ 09/03/2014 ዓ.ም) የቦሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ጽ/ቤት…
የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣ ጥቅምት 30 ቀን 2014 ዓ.ም ለለገጣፎና ለገዳዲ ከተማ አሰተዳደር ስር ለሚገኙ አትሌቶች እና ለስፖርት ባለሞያዎች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ፡፡ ’’…
የባህልና ስፖርት ሚኒስተር አቶ ቀጀላ መርዳሳ የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣንን በዛሬው እለት ጉብኝት አደረጉ፡፡ በጉብኝቱ የባህልና ስፖርት ሚኒስትሩ አቶ ቀጀላ መርዳሳን ጨምሮ የስፖርት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር መስፍን ቸርነት ፣…