Year: 2021

ለስፖርት አበረታች ቅመሞች ምርመራና ቁጥጥር ባለሙያዎች ስልጠና እየተሰጠ ነው ፡፡

ለስፖርት አበረታች ቅመሞች ምርመራና ቁጥጥር ባለሙያዎች ስልጠና እየተሰጠ ነው ፡፡ ግንቦት 20/2013 ዓ/ም የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት /ETH-NADO/ አዘጋጅነት የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ምርመራና ቁጥጥር ባለሙያዎች በዶፒንግ ምርመራና…

የስፖርት መምህራን ስፖርተኖችን ከማሰልጠን ጎን ለጎን የዶፒንግን ጉዳይ አካተው ማስተማር እዳለባቸው ተጠቆመ ፡፡

የመጀመሪያ ደረጃ የአሰልጣኝነት ስልጠና ለሚከታተሉ የስፖርት መምህራን በአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒነግ ዙሪያ ስልጠና መሰጠት ተጀመረ፡፡ የስፖርት መምህራን ስፖርተኖችን ከማሰልጠን ጎን ለጎን የዶፒንግን ጉዳይ አካተው ማስተማር እዳለባቸው ተጠቆመ ፡፡ ጽ/ቤቱ/ETH-NADO/Sport Teachers…

ድሬዳዋ ከተማ እግር ኳስ ክለብ

በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ ሲካሄድ የነበረው የግንዛቤ ማሰጨበጫ እና ንቅናቄ ፕሮግም ለድሬዳዋ ከተማ እግር ኳስ ክለብ በመስጠት ተጠናቋል ፡፡ (ግንቦት 13 /2013 ዓ.ም) የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት…

ኢትዮጵያ ቡና እግር ኳስ ክለብ

“ከስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ከዶፒንግ የጸዳ ስፖርተኞች እናፈራለን” # ከኢትዮጵያ ቡና እግር ኳስ ክለብ (ግንቦት 13/2013 ) የኢትዮጵያ ቡና እግር ኳስ ክለብ (ቡናማዎቹ ) ቡድን አባላት በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም…

#ከስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ከዶፒንግ የጸዳ ስፖርተኞች እናፈራለን !!!

#ከስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ከዶፒንግ የጸዳ ስፖርተኞች እናፈራለን !!! ( ግንቦት 11/2013 ዓ.ም ሐዋሳ ) ከሰአት በኋላ በቀጠለው የስልጠና መርሃ-ግብር ከ60 በላይ ለሚሆኑ የሰበታ ከተማ የእግር ኳስ ክለብ እና የወላይታ…

ቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ እና ለሀዲያ ሆሳህና እግርኳስ ክለብ ቡድን ተጫዋቾች አሰልጣኞች እና የህክምና ባለሙያዎች

# ከዶፒንግ የጸዳ ስፖርተኞች እናፈራለን በሚል መሪ ቃል ለእግር ኳስ ክለቦች እየተሰጠ ያለው የጸረ አበረታች ቅመሞች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ፕሮግራም እንደቀጠለ ነው ፡፡ ( ግንቦት 11/2013 ዓ.ም ሐዋሳ ) የኢትዮጵያ…

የሀዋሳ እግር ኳስ ክለብ ተጫዋቾች የህክምና ባለሙያዎች ፣ አሰልጣኞች እና አመራሮች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ ሰልጠና

በቤትኪንግ የኢትዮጲያ ፕሪምየር ሊግ እየተሳተፉ ለሚገኙት የሀዋሳ እግር ኳስ ክለብ ተጫዋቾች የህክምና ባለሙያዎች ፣ አሰልጣኞች እና አመራሮች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ ሰልጠና ተሰጠ ፡፡ ቀን ፡-ግንቦት 10/2013 ዓ.ም…

ለስፖርት ክለብ አመራሮች፣የቴክኒክ ኃላፊዎች እና አሰልጣኞች የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በአዳማ ተካሄደ ::

በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም በዶፒንግ ዙሪያ ለስፖርት ክለብ አመራሮች፣የቴክኒክ ኃላፊዎች እና አሰልጣኞች የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በአዳማ እየተካሄደ ነው ፡፡ ሀሙስ ሚያዚያ 28/2013 ዓ.ም የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት/ETH-NADO/ ከተለያዩ የስፖርት…

የስፖርት ማህበራት አበረታች ቅመሞችን በመከላከልና በመቆጣጠር ረገድ በቂ ትኩረት ሰጥተው መስራት እንዳለባቸው ተጠቆመ።

የስፖርት ማህበራት አበረታች ቅመሞችን በመከላከልና በመቆጣጠር ረገድ በቂ ትኩረት ሰጥተው መስራት እንዳለባቸው ተጠቆመ። ሚያዚያ 19/2013 ዓ.ም አዳማ ኤክስኪዩቲቭ ሆቴል የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት/ETH-NADO/ ከኢፌድሪ ስፖርት ኮሚሽን ጋር በመተባበር የስፖርት…

ሁለተኛው ዙር የስፖርት አስተዳደር ሙያ ማሻሻያ የአቅም ግንባታ ስልጠና

ሁለተኛው ዙር የስፖርት አስተዳደር ሙያ ማሻሻያ የአቅም ግንባታ ስልጠና በዛሬው እለት በአዳማ ከተማ በመሰጠት ላይ ይገኛል። ሚያዚያ 18/2013 ዓ.ም አዳማ ኤክስኪዩቲቭ ሆቴል የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት/ETH-NADO/ ከኢፌድሪ ስፖርት ኮሚሽን…