# ከስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ የጸዳ ስፖርት ለፍትኃዊ የስፖርት ውድድር እና ለስፖርተኞች መብት መከበር !!!
# TRUE SPORT # PLAY TRUE DAY 2021 # ከስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ የጸዳ ስፖርት ለፍትኃዊ የስፖርት ውድድር እና ለስፖርተኞች መብት መከበር !!!
# TRUE SPORT # PLAY TRUE DAY 2021 # ከስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ የጸዳ ስፖርት ለፍትኃዊ የስፖርት ውድድር እና ለስፖርተኞች መብት መከበር !!!
አገር አቀፍ የስፖርት ማህበራትና የስልጠና መዕከላት የፀረ-ዶፒንግን ጉዳይ የእቅዳቸው አካል በማድረግና አስፈላጊውን ሐብት በመመደብ ትኩረት ሰጥተው መፈፀም እደሚገባቸው ተጠቆመ፡፡ መጋቢት 23/2013 ዓ.ም አዳማ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት/ETH-NADO/ ከኤፌድሪ ስፖርት…
በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ በሀዋሳ ክለብ ውስጥ ለሚገኙ የተለያዩ ስፖርተኞች፣ አሰልጣኞች እና አመራሮች ሰልጠና ተሰጥቷል ፡፡ ቀን ፡- መጋቢት 17/2013 ዓ.ም ሴንትራል ሆቴል ሀዋሳ በስልጠናው ላይም 40 የሚሆኑ…
# ከዶፒንግ የጸዳ ስፖርት እና ስፖርተኞችን እናፈራለን !!! በሐዋሳ ከተማ በመካሄድ ላይ ያለው ለስፖርት ማሰልጠኛ ተቋማት ስፖርተኞች አሰልጣኞች እና የስፖርት አካላት በዶፒንግ ዙሪያ እየተሰጠ ያለው የስልጠናና የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሀ-ግብር እንደቀጠለ…
በአዲሲቷ የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ውስጥ በሚገኘው ሀገረሰላማ አትሌቲክስ ማሰልጠኛ ማዕከል ውስጥ ለሚገኙ አትሌቶች እና አሰልጣኞች በዶፒንግ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ፡፡ (ETH-NADO መጋቢት 15/2013 ዓ.ም)፡- የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት…
ለሐዋሳ ዩንቨርስቲ የ2013 ዓ/ም የመጀመሪያ ድግሪ የስፖርት ሳይንስ ተመራቂ ተማሪዎች እና መምህራን በአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ። ቀን ፡- መጋቢት 14/2013 ቦታ ፡- ሐዋሳ ዩኒቨርስቲ የኢትዮጲያ…
የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት/ETH-NADO/ ከደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል እና ከሲዳማ ክልል ለተወጣጡ ለህክምና ፤ የስነ-ምግብ እና ወጌሻ ባለሞያዎች በተዘጋጀ መድርክ ላይ ‹‹የስፖርት ድጋፍ ሰጪ ስነ-ምግቦች (Supplements) ከአበረታች ቅመሞች…
አበረታች ቅመሞችን (ዶፒንግን) በመከላከል ረገድ የህክምና ባለሙያዎች ሚና ከፍተኛ ነው ተባለ፡፡ ቀን፡- መጋቢት 13/ 2013 ዓ.ም ሐዋሳ ሴንትራል ሆቴል በሐዋሳ ከተማ የስፖርት ተቋማት ውስጥ ለሚሰሩ ለህክምና ፤ የስነ-ምግብ እና ወጌሻ…
ቀን፡- ሀሙስ መጋቢት 9/2013 ዓ.ም ቦታ ፡- ጥሩነሽ ዲባባ ሆቴል ለገጣፎ እና አሰለፈች ሆቴል አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት /ETH_NADO/ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ አትሌቲክስ ቡድን በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም…
ለፅ/ ቤቱ አመራር እና ሰራተኞች ስልጠና ተሰጠ ፡፡ ሠራተኛው መብቱ እዲከበርለት የሚፈልገውን ያህል ግዴታውን መውጣት ይኖርበታል ተባለ፡፡ ማክሰኞ የካቲት 30/2013 ዓ.ም አዳማ ከተማ ኤከስኪዮቲቭ ሆቴል በመንግስት ሰራተኞች መተዳደሪያ አዋጅን 1064/2010…