Category: News

ዶፒንግን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ሁሉም ባለድርሻ አካላት ተቀናጅተው ሊሰሩ እደሚገባ የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን (ETH-ADA) አስታወቀ፡፡

ዶፒንግን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ሁሉም ባለድርሻ አካላት ተቀናጅተው ሊሰሩ እደሚገባ የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን (ETH-ADA) አስታወቀ፡፡ ’’አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግን በመጠቀም ለማሸነፍ መሞከር ውጤቱ ጊዜያዊ ነው፡፡ ተፈጥሮአዊ ውጤት አይደለም፡፡ በማጭበርበር መሆን…

የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን (ETH-ADA) ለ51ኛ ግዜ ከመጋቢት19 ቀን እስከ መጋቢት 24/2014 ዓ.ም ድረስ በሲዳማ ክልል ሐዋሳ ዓለም አቀፍ ስቴዲየም በተካሄድው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የፀረ-ዶፒንግ የOutreaching ፕሮግራም አካሄዷል፡፡

የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን (ETH-ADA) ለ51ኛ ግዜ ከመጋቢት19 ቀን እስከ መጋቢት 24/2014 ዓ.ም ድረስ በሲዳማ ክልል ሐዋሳ ዓለም አቀፍ ስቴዲየም በተካሄድው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የፀረ-ዶፒንግ የOutreaching ፕሮግራም አካሄዷል፡፡ ይህ…

አትሌቶች በፀረ-ዶፒንግ የOutreaching ፕሮግራም ላይ በንቃት እየተሳተፉ ነው፡፡

አትሌቶች በፀረ-ዶፒንግ የOutreaching ፕሮግራም ላይ በንቃት እየተሳተፉ ነው፡፡ መጋቢት 20/20l4 ዓ.ም፤ሐዋሳ ከተማ የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን (ETH-ADA) ከመጋቢት19 ቀን እስከ መጋቢት 24/2014 ዓ.ም ድረስ በሲዳማ ክልል ሐዋሳ ከተማ በመካሄድ ላይ…

ዶፒንግ የሚያደርሰው ኪሳራ ከፍተኛ በመሆኑ አትሌቶች ከዚህ ሊጠበቁ ይገባል ፡፡ የኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ዋና ዳሬክተር አቶ አንበስ እንየው::

ዶፒንግ የሚያደርሰው ኪሳራ ከፍተኛ በመሆኑ አትሌቶች ከዚህ ሊጠበቁ ይገባል ፡፡ የኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ዋና ዳሬክተር አቶ አንበስ እንየው:: የካቲት16/2014 ዓ.ም የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን /ETH-ADA/ ለኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ታዳጊ…

የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን /ETH-ADA/ ለኦሮሚያ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የጋራ የውይይት መድረክ አካሄዱ፡፡

የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን /ETH-ADA/ ለኦሮሚያ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የጋራ የውይይት መድረክ አካሄዱ፡፡ በቀደምት አትሌቶቻችን በአለም አቀፍ ደረጃ የተገነባው የኢትዮጵያ መልካም ገፀታ ማስቀጠል እንፍልጋለን…

የፀረ-ዶፒንግ የግንዛቤና የህዝብ ንቅናቄ (outreaching) ፕሮግራም በ10ኛው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች እና 3ኛው ከ18 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ውድድር በአሰላ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል ፡፡

የፀረ-ዶፒንግ የግንዛቤና የህዝብ ንቅናቄ (outreaching) ፕሮግራም በ10ኛው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች እና 3ኛው ከ18 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ውድድር በአሰላ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል ፡፡ ቀን፡ የካቲት 28/2014 ዓ.ም ከየካቲት 28 –…

ማሰልጠኛ ተቋማችን የዶፒንግ ጉዳይ ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል ፡- አቶ ታደሰ በኪ የጥሩነሽ ዲባባ ስፖርት ማስልጠኛ ማዕከል የትምህርትና ስልጠና ዳይሬክተር::

ማሰልጠኛ ተቋማችን የዶፒንግ ጉዳይ ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል ፡- አቶ ታደሰ በኪ የጥሩነሽ ዲባባ ስፖርት ማስልጠኛ ማዕከል የትምህርትና ስልጠና ዳይሬክተር:: ቀን፡-የካቲት 27/2014 ዓ.ም ቦታ፡- (ጥሩነሽ ዲባባ ስፖርት ማሰልጠኛ ማዕከል)…

39ኛው የፔፕሲ አዲስ አበባ የክለቦች አትሌቲክስ ሻምፒዎና

የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለሥልጣን (ETH-ADA) ከየካቲት 15-20/2014 ዓ.ም በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ስቴዲየም በመካሄድ ላይ በሚገኝው 39ኛው የፔፕሲ አዲስ አበባ የክለቦች አትሌቲክስ ሻምፒዎና ላይ የፀረ-ዶፒንግ ግንዛቤ ማስጨበጫ የOutreaching ፕሮግራም ማካሄድ ጀምሯል፡፡…

ለኢትዮ-ኤሌትሪክ አትሌቲክስ ብድን ስልጠና ተሰጠ::

ለኢትዮ-ኤሌትሪክ አትሌቲክስ ብድን ስልጠና ተሰጠ:: የካቲት11/2014 ዓ.ም የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን/ETH-ADA/ ለኢትዮ-ኤሌትሪክ አትሌቲክስ ቡድን በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒነግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በአዲሰ አበባ፣አራራት ሆቴል ተሰጥቷል፡፡ በመድኩ ላይ 85…

የጃን – ሜዳ እና የምስራቅ አፈሪካ ኢንተርናሽናል ሃገር አቋራጭ ውድድር

የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለሥልጣን (ETH-ADA) ለ39ኛ ግዜ የካቲት 06/2014 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ በተከሄደው የጃን – ሜዳ እና የምስራቅ አፈሪካ ኢንተርናሽናል ሃገር አቋራጭ ውድድር ላይ ለተሳተፉ የስፖርተኞችና የስፖርት ባለሞያዎች እንዲሁም…