የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን አጠቃላይ ሰራተኛው በተገኙበት የጋራ የውይይት መድረክ በማካሄድ ይገኛል ፡፡
የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን አጠቃላይ ሰራተኛው በተገኙበት የጋራ የውይይት መድረክ በማካሄድ ይገኛል ፡፡ ነሐሴ 30/2016 ዓ.ም አዳማ የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን የተቋሙ የ2016 ዓ.ም በጀት ዓመት እቅድ ክንውን፣ የቀጣይ በጀት…
የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን አጠቃላይ ሰራተኛው በተገኙበት የጋራ የውይይት መድረክ በማካሄድ ይገኛል ፡፡ ነሐሴ 30/2016 ዓ.ም አዳማ የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን የተቋሙ የ2016 ዓ.ም በጀት ዓመት እቅድ ክንውን፣ የቀጣይ በጀት…
የፀረ-አበረታች ቅመሞች/ፀረ-ዶፒንግ/ የቅስቀሳና ህዝብ ንቅናቄ በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ ነው ። ነሐሴ 24/2016 ዓ.ም ሀዋሳ የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን በሲዳማ ክልል ሀዋሳ ከተማ ከነሐሴ 24 -25 ዓ.ም የሚቆይ የፀረ-አበረታች ቅመሞች የህዝብ…
ከአበረታች ቅመሞች ጋር የተያያዘ ማንኛውንም ጥቆማ ከታች በተጠቀሱት መንገዶች መረጃ በመስጠት ስፖርቱን ከአደጋ ከመታደግ ባሻገር አበረታች ቅመሞችን በመጠቀም በስፖርተኞች ላይ የሚመጣውን ሁለንተናዊ የጤና ችግር እንከላከል !!!
በፔሩ ሊማ በሚካሄደው የ20ኛው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌትክስ ሻምፒዮና ለሚሳተፉ አትሌቶች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ። ነሐሴ 15/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ፀረ አበረታች…
የስፖርቱን ማህበረሰብ ግንዛቤ ለማሳደግና ንቅናቄ ለመፍጠር በአበበ ቢቂላ ስቴድየም የስፖርት አበረታች ቅመሞች /የፀረ -ዶፒንግ /(አውትሪቺንግ ) ፕሮግራም እየተካሄደ ይገኛል። ነሐሴ 12/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ፀረ -አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን አዲስ…
የአትሌት ፍሬህይዎት ገሰሰን የፓሪስ ኦሊምፒክ ተሳትፎ በተመለከተ የተሰጠ መግለጫ የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ነሐሴ 10/2016 በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አትሌት ፍሬህይወት ገሰሰ በፓሪስ ኦሊምፒክ ተመርጣ ሳትሳተፍ የቀረችው በኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን የዶፒንግ…
የስፖርቱን ማህበረሰብ ግንዛቤ ለማሳደግና ንቅናቄ ለመፍጠር ሲካሄድ የቆየው የፀረ-ዶፒንግ የOutreaching ፕሮግራም ተጠናቀቀ፡፡ ሐምሌ 27/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ በራስ ኃይሉ ስፖርት ትምህርትና ስልጠና ማዕከል ሲካሄድ የቆየው የታዳጊ ወጣቶች የቦክስ ውድድር ላይ…
ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ በ2016 ዓ.ም በጀት ዓመት ባከናወናቸው ስራዎች ዙሪያ በዛሬው ዕለት ለመገናኛ ብዙሃን ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። ሐምሌ /25/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን በ2016 በጀት አመት በአበረታች…
ሀገር አቀፍ የፀረ – አበረታች ቅመሞች የምክክር መድረክ እየተካሄደ ይገኛል ፡፡ የአበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ከኢፌድሪ ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር እና ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በጋራ በመሆን ንፁህ ስፖርት ለሁለንተናዊ ውጤት በሚል መሪ…
የፀረ-ዶፒንግ የOutreaching ፕሮግራም በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ተካሄደ ፡፡ ሰኔ 28/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ባዘጋጀው የክረምት በጉ ፈቃድ ማስጀመሪያ መርሃ…