-

የዶፒንግ ምርመራና ቁጥጥር ባለሙያዎች (Sample Collection Personnel) የስልጠና መርሃ ግብሩ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል።
የዶፒንግ ምርመራና ቁጥጥር ባለሙያዎች (Sample Collection Personnel) የስልጠና መርሃ ግብሩ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል። ጥቅምት 2/2018ዓ.ም አዳማ በዛሬው እለት በአበረታች ቅመሞች ውጤት አስተዳደር ሕግ ትግበራና አፈፃፀም መሪ ሥራ አስፈፃሚ በአቶ ንጋቱ መኮንን […]
-

የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ምርመራና ቁጥጥር ባለሞያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጠ ነው።
የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ምርመራና ቁጥጥር ባለሞያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጠ ነው። መስከረም 28/2018 ዓ.ም አዳማ የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ምርመራና ቁጥጥር ባለሙያዎች ( […]
-
ለህክምና ባለሙያዎች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ ።
ለህክምና ባለሙያዎች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ ። ነሐሴ 23/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ፀረ አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር የስፖርት […]
-

ህገ ወጥ የሆነ አካል በህግ አግባቡ አስፈላጊውን እርምጃ መወሰደ ይገባናል፦ የኢትዮጰያ ፀረ- አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ክቡር አቶ መኮንን ይደርሳል
ህገ ወጥ የሆነ አካል በህግ አግባቡ አስፈላጊውን እርምጃ መወሰደ ይገባናል፦ የኢትዮጰያ ፀረ- አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ክቡር አቶ መኮንን ይደርሳልነሐሴ 22/2017 ዓ.ምአዲስ አበባየኢትዮጰያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ከፌዴራል ዓቃቢ ህግ […]
-

በኦሮሚያ ክልል ጅማ ከተማ ላይ የተዘጋጀው የመላ ኢትዮጵያ ጨዋታ ውድድር ላይ ሰፊ የፀረ አበረታች ቅመሞች የግንዛቤ ማስጨበጫና የህዝብ ንቅናቄ ኘሮግራም ተካሄደ።
በኦሮሚያ ክልል ጅማ ከተማ ላይ የተዘጋጀው የመላ ኢትዮጵያ ጨዋታ ውድድር ላይ ሰፊ የፀረ አበረታች ቅመሞች የግንዛቤ ማስጨበጫና የህዝብ ንቅናቄ ኘሮግራም ተካሄደ። ሰኔ 16/2017 ዓ.ም ጅማ የኢትዮጵያ ፀረ -አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ከሰኔ […]
-

ለስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ምርመራና ቁጥጥር ባለሞያዎች (Sample Collection Personnel’s) የአቅም ግንባታ ስልጠና በመሰጠት ላይ ይገኛል ።
ለስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ምርመራና ቁጥጥር ባለሞያዎች (Sample Collection Personnel’s) የአቅም ግንባታ ስልጠና በመሰጠት ላይ ይገኛል ። ሚያዝያ 22/2017 ዓ/ም አዳማ የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ለስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም […]
-

የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን የ9ኝ ወራት የእቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት አካሄደ፡፡
የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን የ9ኝ ወራት የእቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት አካሄደ፡፡ ሚያዝያ 4/2017 ዓ.ም አዳማ የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ለሶስት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው በ2017 በጀት ዓመት በ9 ወር ውስጥ […]
-
ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ የዘጠኝ ወራት እቅድ አፈፃፀም ከማኔጅመንት አባላት ጋር ግምገማ ማካሄድ ጀመረ፡፡
ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ የዘጠኝ ወራት እቅድ አፈፃፀም ከማኔጅመንት አባላት ጋር ግምገማ ማካሄድ ጀመረ፡፡ ሚያዚያ 2/2017 ዓ.ም አዳማ የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን በ2017 በጀት አመት የ9 ወራት የእቅድ አፈጻጸም ላይ ከተቋሙ […]
-

በአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የጋራ ውይይት ተካሄደ።
በአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የጋራ ውይይት ተካሄደ። መጋቢት 27/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኮማንደር ስለሽ ስህን፣ የፌዴሬሽኑ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ እና የአለም አትሌቲክስ የኢንተግሪቲ ዩኒት ተወካይ […]
