Category: ዜና

ለኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ስፖርት ማህበር አባላት በስፖርት አበረታች ቅመሞች ዙሪያ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ።

ለኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ስፖርት ማህበር አባላት በስፖርት አበረታች ቅመሞች ዙሪያ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ። ታህሳስ 12/2017 ዓ.ም አዳማ የኢትዮጵያ ፀረ አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን የስፖርት አበረታች ቅመሞችን ችግር በዘላቂነት ለመከላከልና ለመቆጣጠር ሰፊ…

በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ስር ለሚገኙ ሰልጣኞች ፣ አሰልጣኞች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ፀረ- ዶፒንግ ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ።

በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ስር ለሚገኙ ሰልጣኞች ፣ አሰልጣኞች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ፀረ- ዶፒንግ ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ። ታህሳስ 11/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ፀረ አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ከኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ…

የፀረ-ዶፒንግ ግንዛቤ ማሳደግ እና ንቅናቄ የመፍጠር የOutreaching ፕሮግራም በዛሬው ዕለት ተጠናቀቀ ፡፡

የፀረ-ዶፒንግ ግንዛቤ ማሳደግ እና ንቅናቄ የመፍጠር የOutreaching ፕሮግራም በዛሬው ዕለት ተጠናቀቀ ፡፡ ህዳር 29/2017 ዓ.ም ሱሉልታ የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ትኩረት ሰጥቶ እየሰራባቸው ካሉት ዋነኛ ተግባራት አንዱ የስፖርተኞች እና የስፖርት…

በኦሮሚያ ክልል ለሚገኙ ስፖርት ፌዴሬሽን አመራሮች እና ባለሙያዎች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ እንዲፈጠር ተደርጓል።

በኦሮሚያ ክልል ለሚገኙ ስፖርት ፌዴሬሽን አመራሮች እና ባለሙያዎች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ እንዲፈጠር ተደርጓል። ህዳር 28/2017 ዓ.ም ሱሉልታ የኢትዮጵያ ፀረ አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን በሱልልታ ከተማ የኦሮሚያ ስፖርት…

የስፖርቱን ማህበረሰብ ግንዛቤ ለማሳደግና ንቅናቄ ለመፍጠር በሱሉልታ ከተማ የስፖርት አበረታች ቅመሞች /የፀረ -ዶፒንግ/ (አውትሪቺንግ ) ፕሮግራም እየተካሄደ ይገኛል።

የስፖርቱን ማህበረሰብ ግንዛቤ ለማሳደግና ንቅናቄ ለመፍጠር በሱሉልታ ከተማ የስፖርት አበረታች ቅመሞች /የፀረ -ዶፒንግ/ (አውትሪቺንግ ) ፕሮግራም እየተካሄደ ይገኛል። ህዳር 27/ 2017 ዓ.ም ሱሉልታ የኢትዮጵያ ፀረ -አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ኦሮሚያ ወጣቶች…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት በስፖርት አበረታች ቅመሞች ዙሪያ የግንዛቤና ንቅናቄ መርሃ ግብር በዛሬው ዕለት ተጠናቀቀ።

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት በስፖርት አበረታች ቅመሞች ዙሪያ የግንዛቤና ንቅናቄ መርሃ ግብር በዛሬው ዕለት ተጠናቀቀ። ህዳር 18/2017 ዓ.ም ቦዲቲ የኢትዮጵያ ፀረ አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ጋር በመተባበር…

የኢትዮጵያ ሱፐር ሊግ እግር ኳስ ክለቦች እና ለጦና ቦክስ ቡድን የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጥቷል ፡፡

የኢትዮጵያ ሱፐር ሊግ እግር ኳስ ክለቦች እና ለጦና ቦክስ ቡድን የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጥቷል ፡፡ ህዳር 17/2017 ዓ.ም ወላይታ ሶዶ የኢትዮጵያ ፀረ አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት እያካሄደ…

የስፖርት ሳይንስ ተማሪዎች ፣ መምህራኖችና የስፖርት ዘርፍ አመራሮች በፀረ አበረታች ቅመሞች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ።

የስፖርት ሳይንስ ተማሪዎች ፣ መምህራኖችና የስፖርት ዘርፍ አመራሮች በፀረ አበረታች ቅመሞች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ። ህዳር 16/2017 ዓ.ም ወላይታ ሶዶ ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ጋር በመተባበር የግንዛቤና ንቅናቄ መርሃ…

አርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ የሚገኙ 2ተኛ ዓመት የስፖርት ሳይንስ ተማሪዎች እና መምህራኖች እንዲሁም የቨሊቮል ቡድን የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ።

አርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ የሚገኙ 2ተኛ ዓመት የስፖርት ሳይንስ ተማሪዎች እና መምህራኖች እንዲሁም የቨሊቮል ቡድን የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ። ህዳር 14/2017 ዓ.ም አርባ ምንጭ የኢትዮጵያ ፀረ አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን በደቡብ ኢትዮጵያ…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል እየተካሄደ ያለው የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሃ ግብር እንደቀጠለ ነው፡፡

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል እየተካሄደ ያለው የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሃ ግብር እንደቀጠለ ነው፡፡ ህዳር 13/2017 ዓ.ም ኮንሶ በስፖርት አበረታች ቅመሞች ዙሪያ የግንዛቤና ንቅናቄ መርሃ ግብር በዛሬው ዕለት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ጋር…