Author: Ermias

ለስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ምርመራና ቁጥጥር ባለሞያዎች (Sample Collection Personnel’s) የአቅም ግንባታ ስልጠና  በመሰጠት ላይ ይገኛል ።

ለስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ምርመራና ቁጥጥር ባለሞያዎች (Sample Collection Personnel’s) የአቅም ግንባታ ስልጠና በመሰጠት ላይ ይገኛል ። ሚያዝያ 22/2017 ዓ/ም አዳማ የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ለስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም…

የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን የ9ኝ ወራት የእቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት አካሄደ፡፡

የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን የ9ኝ ወራት የእቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት አካሄደ፡፡ ሚያዝያ 4/2017 ዓ.ም አዳማ የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ለሶስት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው በ2017 በጀት ዓመት በ9 ወር ውስጥ…

ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ የዘጠኝ ወራት እቅድ አፈፃፀም ከማኔጅመንት አባላት ጋር ግምገማ ማካሄድ ጀመረ፡፡

ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ የዘጠኝ ወራት እቅድ አፈፃፀም ከማኔጅመንት አባላት ጋር ግምገማ ማካሄድ ጀመረ፡፡ ሚያዚያ 2/2017 ዓ.ም አዳማ የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን በ2017 በጀት አመት የ9 ወራት የእቅድ አፈጻጸም ላይ ከተቋሙ…

በአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የጋራ ውይይት ተካሄደ።

በአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የጋራ ውይይት ተካሄደ። መጋቢት 27/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኮማንደር ስለሽ ስህን፣ የፌዴሬሽኑ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ እና የአለም አትሌቲክስ የኢንተግሪቲ ዩኒት ተወካይ…

የአለም አቀፉ አመታዊ የፀረ-ዶፒንግ ጉባኤ (WADA’s Annual Symposium) እ.ኤ.አ ከመጋቢት 18/2025 ጀምሮ ላለፉት ቀናት በስዊዘርላንድ ሉዛን ከተማ ተካሄዷል።

የአለም አቀፉ አመታዊ የፀረ-ዶፒንግ ጉባኤ (WADA’s Annual Symposium) እ.ኤ.አ ከመጋቢት 18/2025 ጀምሮ ላለፉት ቀናት በስዊዘርላንድ ሉዛን ከተማ ተካሄዷል። አገራችን ኢትዮጵያን በመወከል በዚህ ጉባኤ ላይ የተሳተፍን ሲሆን በስብሰባው ላይ ከቀረቡት የጋራ…

ወላይታ ሶዶ ላይ በተዘጋጀው የታዳጊ ወጣቶች የምዘና ውድድር ላይ ሰፊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች የግንዛቤ ማስጨበጫና የህዝብ ንቅናቄ ፕሮግራሞች ተካሂደዋል።

ወላይታ ሶዶ ላይ በተዘጋጀው የታዳጊ ወጣቶች የምዘና ውድድር ላይ ሰፊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች የግንዛቤ ማስጨበጫና የህዝብ ንቅናቄ ፕሮግራሞች ተካሂደዋል። ተተኪ ስፖርተኞች ወደ ኢሊት ደረጃ ለመሸጋገር በስፖርቱ ከሚኖራቸው ክህሎት ባለፈ በአበረታች ቅመሞች…

ለኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ስፖርት ማህበር አባላት በስፖርት አበረታች ቅመሞች ዙሪያ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ።

ለኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ስፖርት ማህበር አባላት በስፖርት አበረታች ቅመሞች ዙሪያ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ። ታህሳስ 12/2017 ዓ.ም አዳማ የኢትዮጵያ ፀረ አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን የስፖርት አበረታች ቅመሞችን ችግር በዘላቂነት ለመከላከልና ለመቆጣጠር ሰፊ…

በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ስር ለሚገኙ ሰልጣኞች ፣ አሰልጣኞች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ፀረ- ዶፒንግ ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ።

በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ስር ለሚገኙ ሰልጣኞች ፣ አሰልጣኞች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ፀረ- ዶፒንግ ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ። ታህሳስ 11/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ፀረ አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ከኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ…

የፀረ-ዶፒንግ ግንዛቤ ማሳደግ እና ንቅናቄ የመፍጠር የOutreaching ፕሮግራም በዛሬው ዕለት ተጠናቀቀ ፡፡

የፀረ-ዶፒንግ ግንዛቤ ማሳደግ እና ንቅናቄ የመፍጠር የOutreaching ፕሮግራም በዛሬው ዕለት ተጠናቀቀ ፡፡ ህዳር 29/2017 ዓ.ም ሱሉልታ የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ትኩረት ሰጥቶ እየሰራባቸው ካሉት ዋነኛ ተግባራት አንዱ የስፖርተኞች እና የስፖርት…