በፌዴራል ፖሊስ ክለብ (ኦሜድላ) ስር ለሚገኙ አትሌቶችና አስልጣኞች በአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨብጫ ስልጠና ተስጠ፡፡

Williams Brown

Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur adipisicing elit. Dolor, alias aspernatur quam voluptates sint, dolore doloribus voluptas labore temporibus earum eveniet, reiciendis.

Tags


በፌዴራል ፖሊስ ክለብ (ኦሜድላ) ስር ለሚገኙ አትሌቶችና አስልጣኞች በአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨብጫ ስልጠና ተስጠ፡፡

በአገራችን አንጋፋ ከሆኑት የስፖርት ክለቦች ውስጥ አንዱ በሆነው(ኦሜድላ) ስፖርት ክለብ በቀን 02/07/2012 ዓ.ም ወደ 30 ለሚጠጉ አትሌቶችና አስልጣኞች በፀረ- አበረታች ቅምሞች (ዶፒንግ) ዙሪያ በክለቡ አዳራሽ ስልጠና ተሰጠ፡፡

ስልጠናወ የተሰጠው በጽ/ቤቱ የትምህርት ስልጠና ባልሙያ በሆኑት በአቶ ዳንሄል ተስፋዬ እና በአቶ ሀብታሙ ካሱ ሲሆን በአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ መስረታዊ ጉዳዮች፤ በየደረጃው ባሉ የአሰራር ስርዓቶች እና አደረጃጀቶች ፤ የስፖርት አበረታች ቅመሞች ምርመራና ቁጥጥር ሂደት ፤የተከለከሉ የስፖርት አበረታች ቅመሞችና ዘዴዎች እንዲሁም የሚያስከተሉት ጉዳቶች በአጠቃላይ በፀረ-አበረታች ቅመሞች ዙሪያ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተስጥቷል፡፡

እንደዚህ አይነት ስልጠናዎች ተጠናክረው መቀጠል እንዳለበት ከስልጠናው ተሳታፊዎች የተጠቆመ ሲሆን በቀጣይም በሌሎች የሰፖርት ማሰልጠኛ ክለቦች ስልጠናው እንደሚቀጥል ተጠቅሷል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *