Anti-Doping Education and learning platform (ADEL) Awareness Raising Forum

Williams Brown

Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur adipisicing elit. Dolor, alias aspernatur quam voluptates sint, dolore doloribus voluptas labore temporibus earum eveniet, reiciendis.

Tags


Anti-Doping Education and learning platform (ADEL) Awareness Raising Forum has been provided online for Athletes Representing Ethiopia at the Tokyo 2020 Olympics in collaboration with the World Anti-Doping Agency (WADA), Association of National Olympic Committees of Africa (ANOCA), and Regional Anti-Doping Organization (RADO).
ኢትዮጲያን ወክለው በቶኪዮ 2020 ኦሎምፒክ ለሚሳተፉ አትሌቶች የፀረ-ዶፒንግ የትምህርት እና የውይይት መድረክ (ADEL) አጠቃቀም ግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት በበይነ መረብ አማካኝነት ተካሄደ፡፡
የውይይት መድረኩ ለአፍሪካ አትሌቶች በተለይም በ 2020 የቶኪዮ ኦሎምፒክ ላይ የሚሳተፉ አትሌቶች የተዘጋጅ ሲሆን በዋናነት የአለም አቀፉ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ኤጀንሲ እንቅሳቃሴን ከማወቅ ባለፈ በፀረ-አበረታች ቅመሞች ዙሪያ የሚስጡ ትምህርቶች ላይ ግንዛቤ እንዲያገኙ የሚያስችል እንደሆነ ተጠቁሟል፡፡
ውይይቱ በአለም አቀፉ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ኤጀንሲ(WADA) ፣ የአፍሪካ ብሔራዊ ኦሊምፒክ ኮሚቴዎች ማህበር (ANoCA) እና የአፍሪካ ፀረ -አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት (RADO) በጋራ በመሆን የተዘጋጅ መድረክ ነው፡፡