የአለም አቀፉ የፀረ-ዶፒንግ ኤጀንሲ (WADA) ፕሬዚዳንት ዊቶልድ ባንካ የኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ኤልያስ ሽኩር ባደረጉት ውይይት መደሰታቸውን ተናግሩ ፡፡

Williams Brown

Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur adipisicing elit. Dolor, alias aspernatur quam voluptates sint, dolore doloribus voluptas labore temporibus earum eveniet, reiciendis.

Tags


የአለም አቀፉ የፀረ-ዶፒንግ ኤጀንሲ (WADA) ፕሬዚዳንት ዊቶልድ ባንካ የኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ኤልያስ ሽኩር ባደረጉት ውይይት መደሰታቸውን ተናግሩ ፡፡
መንግስት የኢትዮጲያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤትን አደረጃጀት በመደገፍና ከክልሎች ጋር ተቀናጅቶ መስራት መቻሉን እንዲሁም የኢትዮጲያ መንግስት በፀረ-ዶፒንግ ዙሪያ እያደረገ ያለውን እንቅስቃሴ አድንቀዋል፡፡
ሁለቱ መሪዎች በዛሬው እለት ሰፋ ያለ ውይይት ያድርጉ ሲሆን በቀጣይ በአለም አቀፍ ደረጃ ተግባራዊ ሊያደርጉት ባሰቡት አጠቃላይ የፀረ-ዶፒንግ እንቅስቃሴ እቅድ እና አገራችን ኢትዮጵያ ሊኖራት በሚገባው አለም አቀፍ ተሳትፎ ወይም ድርሻ ዙሪያ በስፋት መክረዋል ።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *