የኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ኤልያስ ሽኩር

Williams Brown

Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur adipisicing elit. Dolor, alias aspernatur quam voluptates sint, dolore doloribus voluptas labore temporibus earum eveniet, reiciendis.

Tags


ዶፒንግ ስፖርቱን ከመጉዳት ባሻገር የሰዉ ልጅ የጤና ጠንቅ እየሆነ መጥቷል በዚህም የስፖርት አበረታች ቅመሞችን በዘላቂነት ለመከላከልና ለመቆጣጠር የስፖርት ቤተሰቡን ግንዛቤ የማስጨበጥ እና ህጎችን ተግባራዊ የማድረግ ስራ በከፍተኛ ትኩረት በመስጠት በአገራችን ንፁህ ስፖርት በማስፋፋት በየደረጃው ፍትኃዊ የውድድር ስርዓት እንዲሰፍን እንዲሁም በአለም አቀፍ ደረጃም ንፁህ በሆነ መልኩ ተወዳድረው የሚያሸንፉ ስፖርተኞችን ለማፍራት እየሰራን ነው፡፡

የኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ኤልያስ ሽኩር ከአለም አቀፉ የፀረ-ዶፒንግ ኤጀ ንሲ (WADA) ፕሬዚዳንት ዊቶልድ ባንካ ጋር የቪድዮ ኮንፈረንስ ውይይ ባደረጉበት ወቅት ከተናገሩት ።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *