Author: Ahmed Mulugeta

የፀረ አበረታች ቅመሞች ቁጥጥር ባለሙያዎች (DCOs and chaperon) አቅም ለመገንባት ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ጽ/ቤቱ አስታወቀ

የፀረ አበረታች ቅመሞች ቁጥጥር ባለሙያዎች (DCOs and chaperon) አቅም ለመገንባት ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ጽ/ቤቱ አስታወቀ ቀን፡ 01/03/2011 ዓ.ም የስፖርት አበረታች ቅመሞችን ወይም ዶፒንግን በዘላቂነት ለመከላከልና ለመቆጣጠር የአገራችንን ስፖርት ውጤታማነት ለማጎልበትና…

ከተለያዩ ክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች ለተወጣጡ የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ምርመራና ቁጥጥር ባለሞያዎች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ

ከተለያዩ ክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች ለተወጣጡ የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ምርመራና ቁጥጥር ባለሞያዎች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ፤ በፌዴራል ደረጃ ሲካሄድ የቆየው የስፖርተኞች ምርመራና ቁጥጥር በተቀጣይነት በተለያዩ ስፖርቶች ወደ ክልሎች እና…

በኢትዮጵያ ብዊሄራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት (Ethiopia National Anti-Doping Office) ቋሚ ሎጎ ዙሪያ አስተያየት እንድተሰጡን ስልመጋበዝ

በኢትዮጵያ ብዊሄራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት (Ethiopia National Anti-Doping Office) ቋሚ ሎጎ ዙሪያ አስተያየት እንድተሰጡን ስልመጋበዝ ቀደም ባሉት ዓመታት የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ የአገራችን ስፖርት በተለይም የአትሌቲክሱ ስጋት ወደመሆን ተሸጋግሮ…

የጽህፈት ቤቱ (ETH-NADO) የሚገኝበትን ወቅታዊ ሁኔታ እና የወደፊት የትኩረት አቅጣጫ ያመላከተ የባለድርሻ አካላት የምክክር ጉባዔ፡፡

የጽህፈት ቤቱ (ETH-NADO) የሚገኝበትን ወቅታዊ ሁኔታ እና የወደፊት የትኩረት አቅጣጫ ያመላከተ የባለድርሻ አካላት የምክክር ጉባዔ፡፡ የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት እስካሁን ድረስ ያለው አፈፃፀም እና ከጽ/ቤቱ ባህሪ አንፃር ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ…

በ47ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና እና በአለም አቀፍ የማራቶን ውድድሮች ላይ የተከለከሉ የስፖርት አበረታች ቅመሞችን ወይም ዶፒንግን በመጠቀም የህግ ጥሰት በፈፀሙ አትሌቶች ላይ ከ4-8 ዓመት የሚደርስ ቅጣት ተጣለ፡፡

ጥቅምት 14/2011 ዓ.ም በ47ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና እና በአለም አቀፍ የማራቶን ውድድሮች ላይ የተከለከሉ የስፖርት አበረታች ቅመሞችን ወይም ዶፒንግን በመጠቀም የህግ ጥሰት በፈፀሙ አትሌቶች ላይ ከ4-8 ዓመት የሚደርስ ቅጣት ተጣለ፡፡…

የስፖርት የፀረ-አበረታች ቅመሞች የህግ ጥሰት በፈፀሙ አትሌቶችና የመድኃኒት መደብር ላይ ቅጣት ተጣለ

የስፖርት የፀረ-አበረታች ቅመሞች የህግ ጥሰት በፈፀሙ አትሌቶችና የመድኃኒት መደብር ላይ ቅጣት ተጣለ፡፡ የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት በጉዳዩ ላይ ከመገናኛ ብዙኃን አካላት ጋር በዛሬው ዕለት ውይይት አካሄዷል፡፡ ሰኔ 22/2010 ዓ.ም…

በአገራችን ለሚገኙ ሁሉም የአትሌቶች ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች ስልጠና ተሰጠ

የአትሌት ማናጀሮች እና ተወካዮች የስፖርት አበረታች ቅመሞችን ወይም ዶፒንግን በመከላከልና በመቆጣጠር ረገድ የማይተካ ሚና እንዳላቸው ተጠቆመ፤ በአገራችን ለሚገኙ ሁሉም የአትሌቶች ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ ሰኔ 01/2010 ዓ.ም በአገራችን ከዶፒንግ…

በስፖርት አበረታች ቅመሞች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ተሰጠ

ታዳጊ ወጣቶች ከስፖርት ስልጠና ጎን ለጎን ስለስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ መሰረታዊ ጉዳዮች ግንዛቤ ሊጨብጡ እንደሚገባ ተጠቆመ፤ ለጥሩነሽ ዲባባ የአትሌቲክስ ማሰ ማልጠኛ ማዕከል ስፖርተኞች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ ቀን ግንቦት…

የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት የተከለከለ መድኃኒት በመጠቀም የህግ ጥሰት በፈፀሙ አትሌቶች ላይ የቅጣት ውሳኔ አስተላለፈ

የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት የተከለከለ መድኃኒት በመጠቀም የህግ ጥሰት በፈፀሙ አትሌቶች ላይ የቅጣት ውሳኔ አስተላልፏል፡፡ ፅ/ቤቱ አበረታች ቅመሞችን ወይም ዶፒንግን በመከላከልና በመቆጣጠር ፍትኃዊ የውድድር ስርዓት እንዲኖር ለማድረግና በአለም አቀፍ…