የስፖርቱን ማህበረሰብ ግንዛቤ ለማሳደግና ንቅናቄ ለመፍጠር ሲካሄድ የቆየው የፀረ-ዶፒንግ የOutreaching ፕሮግራም ተጠናቀቀ፡፡

Williams Brown

Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur adipisicing elit. Dolor, alias aspernatur quam voluptates sint, dolore doloribus voluptas labore temporibus earum eveniet, reiciendis.

Tags


የስፖርቱን ማህበረሰብ ግንዛቤ ለማሳደግና ንቅናቄ ለመፍጠር ሲካሄድ የቆየው የፀረ-ዶፒንግ የOutreaching ፕሮግራም ተጠናቀቀ፡፡
ሐምሌ 27/2016 ዓ.ም
አዲስ አበባ
በራስ ኃይሉ ስፖርት ትምህርትና ስልጠና ማዕከል ሲካሄድ የቆየው የታዳጊ ወጣቶች የቦክስ ውድድር ላይ ለሚሳተፉ ስፖርተኞችና ለስፖርት ማህበረሰቡ ሲካሄድ የቆየው የፀረ-ዶፒንግ ግንዛቤ ማሳደግ እና ንቅናቄ የመፍጠር የOutreaching ፕሮግራም በስፋት በማካሄድ በዛሬ ዕለት ተጠናቋል፡፡
በኘሮግራሙ ላይ ሰፊ ስራዎችን መስራት የተቻለ ሲሆን በዚህም የስፖርቱ ባለሙያዎች ከስፖርት አበረታች ቅመሞች ራሳቸውን መጠበቅ የሚችሉበትን ግንዛቤ መፍጠር ተችሏል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *