ዜና የስፖርት የፀረ-አበረታች ቅመሞች የህግ ጥሰት በፈፀሙ አትሌቶችና የመድኃኒት መደብር ላይ ቅጣት ተጣለ የስፖርት የፀረ-አበረታች ቅመሞች የህግ ጥሰት በፈፀሙ አትሌቶችና የመድኃኒት መደብር ላይ ቅጣት ተጣለ፡፡ የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት በጉዳዩ ላይ ከመገናኛ ብዙኃን አካላት ጋር በዛሬው ዕለት ውይይት አካሄዷል፡፡ ሰኔ 22/2010 ዓ.ም Continue Reading Posted on: October 9, 2018 By : user1