Author: Ermias

የአለም አቀፉ የፀረ-ዶፒንግ ኤጀንሲ (WADA) ፕሬዚዳንት ዊቶልድ ባንካ የኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ኤልያስ ሽኩር ባደረጉት ውይይት መደሰታቸውን ተናግሩ ፡፡

የአለም አቀፉ የፀረ-ዶፒንግ ኤጀንሲ (WADA) ፕሬዚዳንት ዊቶልድ ባንካ የኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ኤልያስ ሽኩር ባደረጉት ውይይት መደሰታቸውን ተናግሩ ፡፡ መንግስት የኢትዮጲያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤትን አደረጃጀት በመደገፍና ከክልሎች ጋር…

በጽ /ቤቱ የአስር አመት መሪ ዕቅድ ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡

በጽ /ቤቱ የአስር አመት መሪ ዕቅድ ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡ ቀን፡29/1/2013ዓ.ም ቦታ፡- አዳማ ጀርመን ሆቴል በዛሬው የሁለተኛ ቀን የውይይት ፕሮግራም የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት ማናጅመት አባላትና ሰራተኞች የአስር አመት መሪ…

ጽ/ቤቱ /ETH-NADO/ የ10 ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ ፤ የ2012 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እና በ2013 ዕቅድ ላይ ውይይት ጀመረ፡፡ የ2012 በጀት አመት ዕቅድ አፈጻጸም መልካም እደነበር ተገለጸ፤

ጽ/ቤቱ /ETH-NADO/ የ10 ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ ፤ የ2012 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እና በ2013 ዕቅድ ላይ ውይይት ጀመረ፡፡ የ2012 በጀት አመት ዕቅድ አፈጻጸም መልካም እደነበር ተገለጸ፤ ,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,, ቀን፤ሀሙስ መስከረም 28/1/2013…

የዓለም አቀፍ የፀረ- ዶፒንግ ቀንን ‹ከዶፒንግ ነጻ ቀን፤ እራሳችንን ከኮሮና እንጠብቅ›

የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጸ/ቤት /ETH-NADO/ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ7ኛ በጊዜ በአገራችን ደሞ ለመጀመሪ ጊዜ የዓለም አቀፍ የፀረ- ዶፒንግ ቀንን ‹ከዶፒንግ ነጻ ቀን፤ እራሳችንን ከኮሮና እንጠብቅ› በሚል መሪ ቃል በፓናል…

አለም አቀፍ የፀረ-ዶፒንግ ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች በመከበር ላይ ነው

አለም አቀፍ የፀረ-ዶፒንግ ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች በመከበር ላይ ነው የፀረ-ዶፒንግ ቀን በአለም አቀፍ ደረጃ ለ7ኛ ጊዜ በአገራችን ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚከበረው የፀረ-ዶፒንግ ቀን ” ከዶፒንግ ነጻ ቀን እራሳችንን ከኮሮና እንጠብቅ…

የኢትዮጲያ ብሔራዊ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት ከኢትዮጲያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ጋር የጋራ የውይይት መድርክ አዘጋጁ ፡፡

የኢትዮጲያ ብሔራዊ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት ከኢትዮጲያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ጋር የጋራ የውይይት መድርክ አዘጋጁ ፡፡ ቀን /14/01/2013 ዓ.ም የአገራችን የስፖርት ፀረ-አበረታች እንቅስቃሴ ከየት? ወዴት?፣የፀረ-አበረታች የህግ ማህቀፍ ቅኝት እና የ2013 ዓ.ም የትኩረት አቅጣጫ…

የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም የዶፒንግ ምርመራ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶት በመካሄድ ላይ ነው፡፡

በተለያዩ አለም አቀፍ ውድድሮች ላይ ለሚሳተፉ አትሌቶች የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም የዶፒንግ ምርመራ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶት በመካሄድ ላይ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት ከአለም አትሌቲክስ የኢንተግሪቲ ዩኒት(AIU) ጋር በመተባበር…

 የመልካም ምኞት መግለጫ

 የመልካም ምኞት መግለጫ አዲሱ የ2013 ዓመት ንፁህ ስፖርት የሚስፋፋበትና የአገራችን ሁለንተናዊ ብልፅግና የሚሳካበት እንዲሆን መልካም ምኞታችንን በጽ/ቤታችን ስም እንገልፃለን፡፡ አገራችን ኢትዮጵያ በማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ መስኮች እምርታዊ ለውጥ (Reform) ላይ…