የአለም አቀፉ የፀረ-ዶፒንግ ኤጀንሲ (WADA) ፕሬዚዳንት ዊቶልድ ባንካ የኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ኤልያስ ሽኩር ባደረጉት ውይይት መደሰታቸውን ተናግሩ ፡፡
የአለም አቀፉ የፀረ-ዶፒንግ ኤጀንሲ (WADA) ፕሬዚዳንት ዊቶልድ ባንካ የኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ኤልያስ ሽኩር ባደረጉት ውይይት መደሰታቸውን ተናግሩ ፡፡ መንግስት የኢትዮጲያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤትን አደረጃጀት በመደገፍና ከክልሎች ጋር…