Category: News

በምርመራ ቋት ለተካተቱ በአለም አቀፍ ደረጃ የጎዳና ላይ ሩጫ ተወዳዳሪዎች በአበረታች ቅመሞች ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ፡፡

በምርመራ ቋት ለተካተቱ በአለም አቀፍ ደረጃ የጎዳና ላይ ሩጫ ተወዳዳሪዎች በአበረታች ቅመሞች ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ፡፡ ‹‹ አንጋፋ አትሌቶች እራሳችንን ከአበረታች ቅመሞች በማራቅ ፡፡ ለተተኪ አትሌቶች ሞዴል መሆን ይጠበቅብናል፡፡›› አትሌት ቀነኒሳ…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት ዶፒንግን በመክላከልና በመቆጣጠር ረገድ ውጤታማ ተግባራት ማከናወኑን የዓለም አትሌቲክስ የአትሌቶች ኢንቲግሪቲ ዩኒት(ኤአዩ) የበላይ ኃላፊዎች አስታወቁ፡፡

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት ዶፒንግን በመክላከልና በመቆጣጠር ረገድ ውጤታማ ተግባራት ማከናወኑን የዓለም አትሌቲክስ የአትሌቶች ኢንቲግሪቲ ዩኒት(ኤአዩ) የበላይ ኃላፊዎች አስታወቁ፡፡ ሰኞ ህዳር 29/2012 በአዲስ አበባ ቸርችል ሆቴል የኢትዮጲያ ብሔራዊ ፀረ-አበረታች…

በስፖርት አበረታች ቅመሞች(ዶፒንግ) እና በታያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ለመብራት ኃይል አትሌቲክስ ክለብ ስፖርተኞች የግንዛቤ ማስጨበጫ ተሰጠ::

በስፖርት አበረታች ቅመሞች(ዶፒንግ) እና በታያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ለመብራት ኃይል አትሌቲክስ ክለብ ስፖርተኞች የግንዛቤ ማስጨበጫ ተሰጠ:: ቀን-ዕረቡ 24/2012ዓ.ም ቦታ ፡-መብራተ ኃይል ስፖርት ክለብ አዳራዲሽ አዲስ አበበ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት…

በስፖርት አበረታች ቅመሞች(ዶፒንግ) እና በታያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ለሰፖርት አካዳሚና ማሰልጠኛ ተቋማት አሰልጣኛች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በመሰጠት ላይ ነወ፡፡

በስፖርት አበረታች ቅመሞች(ዶፒንግ) እና በታያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ለሰፖርት አካዳሚና ማሰልጠኛ ተቋማት አሰልጣኛች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በመሰጠት ላይ ነወ፡፡ ቀን- ህዳር 9/2012 ዓ.ም ቦታ- አዳማ ከተማ መኮንን አዳማ ሆቴል የኢትዮጵያ ብሔራዊ…

የስፖረት አካዳሚና ማሰልጠና ተቋማት አሰለጣኞች ስለስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ግንዛቤ ማስጨበጥ አደሚገባቸው ተገለፀ፡፡

የስፖረት አካዳሚና ማሰልጠና ተቋማት አሰለጣኞች ስለስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ግንዛቤ ማስጨበጥ አደሚገባቸው ተገለፀ፡፡ ፀረ-ዶፒነግን የሚመለከቱ ጉዳዮች በተለያየ ደረጃ በትምህረትና ስልጠና ካሪኩለም ውሰጥ እዲካተቱ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በጋራ እየሰራ…

ከተለያዩ የሙያ ዘርፍ ለትውጣጡ ረዳት የዶፒንግ የምርመራና ቁጥጥር ሰልጣኝ ባለሙያዎች የእውቀትና የክህሎት ሽግግር ስልጠና መስጠት ተጀመረ::

ከተለያዩ የሙያ ዘርፍ ለትውጣጡ ረዳት የዶፒንግ የምርመራና ቁጥጥር ሰልጣኝ ባለሙያዎች የእውቀትና የክህሎት ሽግግር ስልጠና መስጠት ተጀመረ:: የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት የተሰጠውን ተልዕኮ በዕውቀት ለማስፈፀም ያስችለው ዘንድ ከተለያዩ የሙያ ዘርፍ…

ሁሉም ጉዳዩ የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት የስፖርት አበረታች ቅመሞችን በመከላከልና በመቆጣጠር ረገድ በባለቤትነት ስሜት መንቀሳቀስ እንደሚጠበቅባቸው ተገለፀ፤ 2ኛው ዙር የፀረ-አበረታች ቅመሞች ወይም ፀረ-ዶፒንግ የባለድርሻ አካላት ጉባኤ በጁፒተር ሆቴል ተካሂዷል፡፡

ሁሉም ጉዳዩ የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት የስፖርት አበረታች ቅመሞችን በመከላከልና በመቆጣጠር ረገድ በባለቤትነት ስሜት መንቀሳቀስ እንደሚጠበቅባቸው ተገለፀ፤ 2ኛው ዙር የፀረ-አበረታች ቅመሞች ወይም ፀረ-ዶፒንግ የባለድርሻ አካላት ጉባኤ በጁፒተር ሆቴል ተካሂዷል፡፡ ETH-NADO has…

ኢትዮጵያውያን አትሌቶችና የስፖርት ባለሞያዎች ከዛሬ ጀምሮ ከአሰልጣኝ አልቤርቶ ሳላዛር ጋር የሚኖራቸውን ቀጥተኛም ይሁን ቀጥተኛውን ያልሆነ ግንኙነት ማቋረጥ ይጠበቅባቸዋል።

ኢትዮጵያውያን አትሌቶችና የስፖርት ባለሞያዎች ከዛሬ ጀምሮ ከአሰልጣኝ አልቤርቶ ሳላዛር ጋር የሚኖራቸውን ቀጥተኛም ይሁን ቀጥተኛውን ያልሆነ ግንኙነት ማቋረጥ ይጠበቅባቸዋል። ሳላዛር በፈፀመው የፀረ-ዶፒንግ የህግ ጥሰት ለሚቀጥሉት አራት ተከታታይ አመታት በስፖርቱ ውስጥ እንዳይሳተፍ…

ታዳጊ ወጣቶች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ ያላቸውን ግንዛቤ ለማጎልበት የOutreaching ፕሮግራም በአርባ ምንጭ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው፡፡

ታዳጊ ወጣቶች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ ያላቸውን ግንዛቤ ለማጎልበት የOutreaching ፕሮግራም በአርባ ምንጭ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ ቀን፡- ነሐሴ 17/2011 ዓ.ም በአገራችን ከ51,000 በላይ ታዳጊ ወጣቶች የሚሳተፉበት የስፖርት…

የክብደት ማንሳት ስፖርተኞች በ12ኛው የመላ አፍሪካ ጨዋታዎች ለመሳተፍ የአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ምርመራ የአድራሻ (Whereabouts Information) ምዝገባ ማካሄድ ሳይችሉ ቀርተዋል።

የክብደት ማንሳት ስፖርተኞች በ12ኛው የመላ አፍሪካ ጨዋታዎች ለመሳተፍ የአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ምርመራ የአድራሻ (Whereabouts Information) ምዝገባ ማካሄድ ሳይችሉ ቀርተዋል። ቀን: ነሐሴ 27/2011 ዓ.ም በአለም አቀፉ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ወይም ፀረ-ዶፒንግ…