Category: News

የምስራቅ አፍሪካ አገሮችና የአፍሪካ ዞን 5 የፀረ-ዶፒንግ ድርጅት አባል አገራት መደበኛ የፀረ-ዶፒንግ ስብሰባ በአገራችን አስተናጋጅነት በአዲስ አበባ ከተማ ይካሄዳል፡፡

የምስራቅ አፍሪካ አገሮችና የአፍሪካ ዞን 5 የፀረ-ዶፒንግ ድርጅት አባል አገራት መደበኛ የፀረ-ዶፒንግ ስብሰባ በአገራችን አስተናጋጅነት በአዲስ አበባ ከተማ ይካሄዳል፡፡ ቀን፡ ሰኔ 03/2011 ዓ.ም አገራችን ኢትዮጵያ የስፖርት አበረታች ቅመሞችን በመከላከልና በመቆጣጠር…

የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት ከኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን ጋር በመተባበር ከሁሉም ክልሎች/የከተማ አስተዳደሮች ለተወጣጡ ከ500 በላይ ለሚሆኑ የስፖርት ባለሞያዎች(አሰልጣኞች፣ ዳኞች እና ኢንስትራክተሮች) በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ መስጫ ስልጠና እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡

የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት ከኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን ጋር በመተባበር ከሁሉም ክልሎች/የከተማ አስተዳደሮች ለተወጣጡ ከ500 በላይ ለሚሆኑ የስፖርት ባለሞያዎች(አሰልጣኞች፣ ዳኞች እና ኢንስትራክተሮች) በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ መስጫ…

የአለም አቀፉ የፀረ-ዶፒንግ ኤጀንሲ(WADA) ነፃና ገለልተኛ የኦዲት ኮሚቴ በማቋቋም የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤትን እና የአገራችንን አጠቃላይ የፀረ-ዶፒንግ እንቅስቃሴ በጥልቀት በመገምገምና ኦዲት በማድረግ ላይ ነው፡፡

የአለም አቀፉ የፀረ-ዶፒንግ ኤጀንሲ(WADA) ነፃና ገለልተኛ የኦዲት ኮሚቴ በማቋቋም የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤትን እና የአገራችንን አጠቃላይ የፀረ-ዶፒንግ እንቅስቃሴ በጥልቀት በመገምገምና ኦዲት በማድረግ ላይ ነው፡፡ ቀን፡- ሚያዝያ 24/2011 ዓ.ም የኢትዮጵያ…

የተለያዩ የስፖርት ባለሞያዎችን ያቀፈ ቋሚ የፀረ-ዶፒንግ ፈሮም ተቋቋመ፤ ፎረሙ በየስድስት ወሩ መደበኛ የውይይት መድረክ ይኖረዋል፡፡

የተለያዩ የስፖርት ባለሞያዎችን ያቀፈ ቋሚ የፀረ-ዶፒንግ ፈሮም ተቋቋመ፤ ፎረሙ በየስድስት ወሩ መደበኛ የውይይት መድረክ ይኖረዋል፡፡ የካቲት 22/2011 ዓ.ም የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ የአገራችን ስፖርት በተለይም የአትሌቲክሱ ተግዳሮት መሆን ከጀመረ…

ለታዋቂ እስፖርተኞች፡ ለአትሌት ማናጀሮችና ተወካዩች በስፖረት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ ሰልጠና ተሰጠ

ለታዋቂ እስፖርተኞች፡ ለአትሌት ማናጀሮችና ተወካዩች በስፖረት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ ሰልጠና ተሰጠ! ቀን 29/05/2011 ዓ.ም ጌትፋም ሆቴል የኢትዩያጵያ ብሔራዊ ጸረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት በአገር አቀፍ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ ለሚወዳደሩ…

በኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩንቨርሲቲ በ2011 ዓ.ም ለሚመረቁ የስፖርት ሳይንስ ተማሪዎች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ፡፡

በኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩንቨርሲቲ በ2011 ዓ.ም ለሚመረቁ የስፖርት ሳይንስ ተማሪዎች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ፡፡ ጥር 18/2011 ዓ.ም በአገራችን በስፖርት ሳይንስ ተማሪዎችን ከሚያሰለጥኑ ዩንቨሪስቲዎች በቀዳሚነት እና…

የስፖርት አበረታች ቅመሞች የኢንተለጀንስና ኢንቨስቲጌሽን ቡድን ተቋቁሞ ወደ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ተሸጋገረ፡፡

የስፖርት አበረታች ቅመሞች የኢንተለጀንስና ኢንቨስቲጌሽን ቡድን ተቋቁሞ ወደ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ተሸጋግሯል፡፡ በዚህ ቡድን ውስጥ ከኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን፣ ከኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን፣ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን፣ ከአዲስ አበባ የምግብና መድኃኒት…

ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ ክለቦች አሰልጣኞች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ::

ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ ክለቦች አሰልጣኞች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ፤ በእግር ኳስ ስፖርት ላይ የሚደረገው ምርመራና ቁጥጥር ቀጣይነት ባለው እና በተጠናከረ መንገድ ይካሄዳል፡፡ ቀን፡ ታህሳስ…

በስፖርቱ ውስጥ በየደረጃው ለሚያገለግሉ ባለሞያዎች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ፡፡

ታህሳስ 17/2011 ዓ.ም በአገራችን በርካታ ባለሞያዎች በተለያዩ የስፖርት አይነቶች ሰልጥነው በአሰልጣኝነት፣ በዳኝነት፣ በኢንስትራክተርነት እና በመሳሰሉት ዘርፎች በማገልገል ላይ እንደሚገኙ ይታወቃል፡፡ ስለሆነም እነዚህ የስፖርት ባለሞያዎች በአገር አቀፍ ደረጃ አበረታች ቅመሞችን ወይም…