የኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ኤልያስ ሽኩር
ዶፒንግ ስፖርቱን ከመጉዳት ባሻገር የሰዉ ልጅ የጤና ጠንቅ እየሆነ መጥቷል በዚህም የስፖርት አበረታች ቅመሞችን በዘላቂነት ለመከላከልና ለመቆጣጠር የስፖርት ቤተሰቡን ግንዛቤ የማስጨበጥ እና ህጎችን ተግባራዊ የማድረግ ስራ በከፍተኛ ትኩረት በመስጠት በአገራችን…
ዶፒንግ ስፖርቱን ከመጉዳት ባሻገር የሰዉ ልጅ የጤና ጠንቅ እየሆነ መጥቷል በዚህም የስፖርት አበረታች ቅመሞችን በዘላቂነት ለመከላከልና ለመቆጣጠር የስፖርት ቤተሰቡን ግንዛቤ የማስጨበጥ እና ህጎችን ተግባራዊ የማድረግ ስራ በከፍተኛ ትኩረት በመስጠት በአገራችን…
የአለም አቀፉ የፀረ-ዶፒንግ ኤጀንሲ (WADA) ፕሬዚዳንት ዊቶልድ ባንካ የኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ኤልያስ ሽኩር ባደረጉት ውይይት መደሰታቸውን ተናግሩ ፡፡ መንግስት የኢትዮጲያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤትን አደረጃጀት በመደገፍና ከክልሎች ጋር…
በጽ /ቤቱ የአስር አመት መሪ ዕቅድ ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡ ቀን፡29/1/2013ዓ.ም ቦታ፡- አዳማ ጀርመን ሆቴል በዛሬው የሁለተኛ ቀን የውይይት ፕሮግራም የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት ማናጅመት አባላትና ሰራተኞች የአስር አመት መሪ…
ጽ/ቤቱ /ETH-NADO/ የ10 ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ ፤ የ2012 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እና በ2013 ዕቅድ ላይ ውይይት ጀመረ፡፡ የ2012 በጀት አመት ዕቅድ አፈጻጸም መልካም እደነበር ተገለጸ፤ ,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,, ቀን፤ሀሙስ መስከረም 28/1/2013…
በአገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ የሚከበረው 7ኛው አለም አቀፍ የፀረ-ዶፒንግ ቀን በዓል አከባበር ዛሬም በድንኳን ውስጥ እና በመንገድ ላይ ትርኢት፣ የቅስቀሳ እና የህዝብ ንቅናቄ ፕሮግራሞች ተጠናክሮ ቀጥሏል። The 7th World Anti-Doping Day…
የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጸ/ቤት /ETH-NADO/ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ7ኛ በጊዜ በአገራችን ደሞ ለመጀመሪ ጊዜ የዓለም አቀፍ የፀረ- ዶፒንግ ቀንን ‹ከዶፒንግ ነጻ ቀን፤ እራሳችንን ከኮሮና እንጠብቅ› በሚል መሪ ቃል በፓናል…
አለም አቀፍ የፀረ-ዶፒንግ ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች በመከበር ላይ ነው የፀረ-ዶፒንግ ቀን በአለም አቀፍ ደረጃ ለ7ኛ ጊዜ በአገራችን ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚከበረው የፀረ-ዶፒንግ ቀን ” ከዶፒንግ ነጻ ቀን እራሳችንን ከኮሮና እንጠብቅ…
The Ethiopia National Anti-Doping office(ETH-NADO) will launch by Thursday to celebrate the 7th World Anti-Doping day in Ethiopia for the first time. Social campaign and panel discussion will be carried…
የኢትዮጲያ ብሔራዊ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት ከኢትዮጲያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ጋር የጋራ የውይይት መድርክ አዘጋጁ ፡፡ ቀን /14/01/2013 ዓ.ም የአገራችን የስፖርት ፀረ-አበረታች እንቅስቃሴ ከየት? ወዴት?፣የፀረ-አበረታች የህግ ማህቀፍ ቅኝት እና የ2013 ዓ.ም የትኩረት…
በተለያዩ አለም አቀፍ ውድድሮች ላይ ለሚሳተፉ አትሌቶች የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም የዶፒንግ ምርመራ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶት በመካሄድ ላይ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት ከአለም አትሌቲክስ የኢንተግሪቲ ዩኒት(AIU) ጋር በመተባበር…