በጽ/ቤቱ የተገኙ መልካም ተሞክሮዎችን በማጠናከር ቀጣይ ሥራዎችን ለማሳካት ሰራተኛውና አመራሩ ሊረባረብ እደሚገባ ተገለጸ፡፡
በጽ/ቤቱ የተገኙ መልካም ተሞክሮዎችን በማጠናከር ቀጣይ ሥራዎችን ለማሳካት ሰራተኛውና አመራሩ ሊረባረብ እደሚገባ ተገለጸ፡፡ ‹‹በቀጣይ 6 ወር የጽ/ቤቱ ዋናኛ አጀንዳ 2021 የቶኪዮ ኦሎምፒክ ተሳታፊ አትሌቶች ላይ ነው››፡፡ ክብር አቶ መኮነን ይደርሳል…
በጽ/ቤቱ የተገኙ መልካም ተሞክሮዎችን በማጠናከር ቀጣይ ሥራዎችን ለማሳካት ሰራተኛውና አመራሩ ሊረባረብ እደሚገባ ተገለጸ፡፡ ‹‹በቀጣይ 6 ወር የጽ/ቤቱ ዋናኛ አጀንዳ 2021 የቶኪዮ ኦሎምፒክ ተሳታፊ አትሌቶች ላይ ነው››፡፡ ክብር አቶ መኮነን ይደርሳል…
የጽ/ቤቱ የ6 ወር የሥራ አፈጻጸም ላይ ውይይት ተካሄደ ቀን፤ አርብ የካቲት12/2013 ዓ.ም አዳማ ከተማ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት /ETH-NADO/ በ2013 የመጀመሪያው ግማሽ በጀት ዓመት ባከናወኗቸው ተግባራት ላይ የጽ/ቤቱ ዳይሬክተሬቶችና…
የኢፌድሪ ስፖርት ኮሚሸን ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ፀረ አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት እና ከኢትዮጵያ ስፖርት ጋዜጠኞች ማህበር ጋር በመተባባር ለስፖርት ጋዜጠኞች ባያዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተጠናቋል :: በአዳማ ከተማ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው…
የኢፌድሪ ስፖርት ኮሚሸን ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ፀረ- አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት እና ከኢትዮጵያ ስፖርት ጋዜጠኞች ማህበር ጋር በመተባባር ለስፖርት ጋዜጠኞች ባያዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ላይ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ፀረ -አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት የ10…
The Ethiopian National Anti-Doping office /ETH-NADO/, in collaboration with the FDRE Sports Commission and, the Ethiopian Sports Journalists Association, has provided an awareness discussion forum organized in Adama town on…
በአዲስ አበባ ውስጥ ለሚገኙ የስፖርት ፌዴሬሽኖች ባለሙያዎች እና የክፍለ ከተማ የስፖርት ባለሙያዎች በአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ ፡፡ ቀን፡- ሐሙስ /4/06/2013 ዓ.ም ቦታ፡-አዲስ አበባ ወጣቶች ስፖርት…
ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስፖርት ማህበር ለመካከለኛና ረዥም ርቀት አትሌቶችና አመራሮች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም በዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በኢትዮጵያ ሆቴል ተሰጠ፡፡ ‹‹ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት /ETH_NADO/ ከተመሰረተ…
ጽ/ቤታችን /ETH-NAD0/ ከሌሎች ተጠሪ ተቋማት ጋር በመሆን የ2013 ዓ.ም የ6 ወር የዕቅድ አፈፃፀም የኢፌድሪ ሰፖርት ኮሚሽን በተገኘበት ውይይት አደረገ ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ፀረ- አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት ከኢትዮጲያ ወጣቶች አካዳሚ እና…
የተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና የባህል ድርጅት (UNECO) የፀረ-ዶፒንግ ዲፓርትመንት የስራ ኃላፊዎች እና የአገራችን National Compliance Program Platform አባላት የጋራ ውይይት ተካሂዷል። አገራችን ኢትዮጵያ ከ1999 ዓ.ም ጀምሮ የአለም አቀፉን የፀረ-ዶፒንግ…
የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ የህግ ጥሰት በፈፀሙ አትሌቶች ላይ የቅጣት ውሳኔ ተላለፈ፡፡ አትሌት ወንድወሰን ከተማ ማሞ እና አትሌት እዮብ ኃብተስላሴ ጎሳ የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ የህግ ጥሰቶችን በመፈፀም…