በውድድር ጊዜ ምርመራና ቁጥጥር (In Competition Doping Control) ተካሂዷል።
50ኛ አመት የወርቅ ኢዮቤልዮውን ምክንያት በማድረግ በድምቀት እየተካሄደ በሚገኘው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ጥብቅ የሆነ የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ምርመራና ቁጥጥር ተካሂዷል።
በቀጣይም ተመሳሳይ ቁጥጥሮች በውድድር ጊዜና ከውድድር ጊዜ ውጭ የሚካሄዱ ይሆናል።






Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur adipisicing elit. Dolor, alias aspernatur quam voluptates sint, dolore doloribus voluptas labore temporibus earum eveniet, reiciendis.








