በውድድር ጊዜ ምርመራና ቁጥጥር (In Competition Doping Control) ተካሂዷል።
50ኛ አመት የወርቅ ኢዮቤልዮውን ምክንያት በማድረግ በድምቀት እየተካሄደ በሚገኘው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ጥብቅ የሆነ የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ምርመራና ቁጥጥር ተካሂዷል።
በቀጣይም ተመሳሳይ ቁጥጥሮች በውድድር ጊዜና ከውድድር ጊዜ ውጭ የሚካሄዱ ይሆናል።

By Ermias

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *