የሽንት ናሙና አሰባሰብ ሂደት

Williams Brown

Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur adipisicing elit. Dolor, alias aspernatur quam voluptates sint, dolore doloribus voluptas labore temporibus earum eveniet, reiciendis.

Tags


ቀን፡ 25/03/2013 ዓ.ም
ቦታ፡ አዳማ ራስ ሆቴል

በኢትዮጵያ ብሔራዊ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት የምርመራ እና ቁጥጥር ዳይሮክተሬት አዘጋጅነት በመካሄድ ላይ የሚገኘው የ DCO እና BCO ባለሙያዎች ስልጠና የቀጠለ ሲሆን የዛሬው የጥዋት የስልጠና መርሀ ግብር የሽንት ናሙና አሰባሰብ ሂደት (urine sample collection process) : ስታንዳርዱን ያልተሟላ የሽንት ናሙና አሰባሰብ ሂደትን (Partial urine sample collection process) እንዲሁም በሽትን ናሙና አሳባሰብ ወቅት የምንገለገልባቸው እቃዎችን በሚመለክቱ ጉዳዮች ላይ በጽ/ቤቱ የአትሌት ባዮሎጂካል ፓስፖርት አስተባባሪ ባለሙያ በወ/ሪት ሔለን ገ/ሚካኤል እና በሌሎች ባለሙያዎች በጋራ በመሆን በተግባር የተደገፈ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *