The Ethiopia National Anti-Doping office(ETH-NADO) will launch by Thursday to celebrate the 7th World Anti-Doping day in Ethiopia for the first time. Social campaign and panel discussion will be carried out to celebrate the day.
የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት 7ኛውን አለም አቀፍ የፀረ- ዶፒንግ ቀን ከመስከረም 20/2013 ዓ.ም ጀምሮ በአገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ ያከብራል። የፀረ-ዶፒንግ ቀኑን ለማክበርም የፖናል ውይይትን ጨምሮ የተለያዩ የህዝብ ንቅናቄ ፕሮግራሞች ይካሄዳሉ።
![No photo description available.](https://scontent.fbjr1-1.fna.fbcdn.net/v/t1.0-9/120343454_671918387037260_1640939994521181327_n.jpg?_nc_cat=108&_nc_sid=8bfeb9&_nc_ohc=1OWGMoSAdkkAX9uNd6f&_nc_ht=scontent.fbjr1-1.fna&oh=b41252d8f02cb33e320f7f2287a2aa31&oe=5F9B76D0)