የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን በኦሮሚያ ክልል አዘጋጅነት በሱሉልታ ከተማ በተካሄደው አገር አቋራጭ ሩጫ ውድድር ላይ የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ የአውትሪቺንግ ፕሮግራም አካሄደ፡፡
በዚህ አውትሪቺንግ(outreaching)ፕሮግራሙ ላይ አትሌቶች፤አሰልጣኞች፤የስፖርት ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች እዲሁም የስፖርቱ ተመልካቾች ግንዛቤ ማጎልበት ተችሏል፡፡ የአውትሪቺንግ(outreaching) ፕሮግራሙ ከፊል ገፅታ በፎቶ ዜና፡፡
May be an image of 7 people, people standing and outdoors
May be an image of 7 people, people standing, outdoors and text that says 'ETH-NADO ብሔራዊ -አበረታች ETHIOPIAN NATIONAL NTI-DOPING OFFICE ከስፖርት አበረታች ቅመሞች ነፃ የሆኑ ተተኪ ስፖርተኞ፣ እናፈራለን!!! DEAD NSID A Let's Strive to Multiply Doping Free Young Athletes!!!'

By Ermias

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *