የባህልና ስፖርት ሚኒስተር አቶ ቀጀላ መርዳሳ የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣንን በዛሬው እለት ጉብኝት አደረጉ፡፡ በጉብኝቱ የባህልና ስፖርት ሚኒስትሩ አቶ ቀጀላ መርዳሳን ጨምሮ የስፖርት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር መስፍን ቸርነት ፣ የባሕልና ቋንቋ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ወርቅነሽ ብሩ በጉብኝቱ ተገኝተዋል፡፡
የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣንን አጠቃላይ እንቅስቃሴና እየተሠሩ ስላሉ ሥራዎች በዋና ዳይሬክተሩ በአቶ መኮንን ይደርሳል ገለፃ ተደርጓል፡፡
የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ መኮንን ይደርሳል፣ምክትል ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ፋንታዬ ገዛኸኝ ፣የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ቦርድ ሰብሳቢ ፕ/ር አክሊሉ አዛዥ እና የጽ/ቤቱ አመራሮች ተገኝተዋል፡፡
![](https://scontent.fadd1-1.fna.fbcdn.net/v/t39.30808-6/p600x600/249276230_926900804872349_2268727780927665667_n.jpg?_nc_cat=102&ccb=1-5&_nc_sid=730e14&_nc_ohc=NOxDwWxloJ0AX8VR0Pz&_nc_ht=scontent.fadd1-1.fna&oh=282c852ad2f6c6b37bd0de420c2791cf&oe=6198D7B7)
![](https://scontent.fadd1-1.fna.fbcdn.net/v/t39.30808-6/p600x600/250266470_926900884872341_9212540294446494899_n.jpg?_nc_cat=102&ccb=1-5&_nc_sid=730e14&_nc_ohc=nRdif7pw9z0AX_P4n0k&_nc_ht=scontent.fadd1-1.fna&oh=0010a1c89eaf95b7475a79ae93145041&oe=6197BE48)
![](https://scontent.fadd1-1.fna.fbcdn.net/v/t39.30808-6/p600x600/248587033_926901058205657_1451587702529015966_n.jpg?_nc_cat=107&ccb=1-5&_nc_sid=730e14&_nc_ohc=wchw5uCyl0YAX-gdlKU&_nc_ht=scontent.fadd1-1.fna&oh=b52f2612fc4e9a21c972f4f24647be6e&oe=6197FE75)
![](https://scontent.fadd1-1.fna.fbcdn.net/v/t39.30808-6/p600x600/248738212_926901114872318_4178516603658895882_n.jpg?_nc_cat=104&ccb=1-5&_nc_sid=730e14&_nc_ohc=X0MyG0Ml4tYAX9QRdwz&_nc_ht=scontent.fadd1-1.fna&oh=41951921c45d25aeaa64bfedf9c8fc37&oe=6198D357)