11ኛው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ውድድር
የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን (ETH-ADA) በአሰላ ከተማ በሚካሄደው 11ኛው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ውድድር ላይ ለሚሳተፉ ከተለያዩ ክልሎች የመጡ የተተኪ ስፖርተኞች ፣የክለብ ስፖርተኞች፣የስፖርት ባለሞያዎች እና የስፖርቱን ማህበረሰብ ግንዛቤ ለማሳደግ…
የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን (ETH-ADA) በአሰላ ከተማ በሚካሄደው 11ኛው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ውድድር ላይ ለሚሳተፉ ከተለያዩ ክልሎች የመጡ የተተኪ ስፖርተኞች ፣የክለብ ስፖርተኞች፣የስፖርት ባለሞያዎች እና የስፖርቱን ማህበረሰብ ግንዛቤ ለማሳደግ…
ከጥር 23-28/2015 ዓ.ም የሚቆየው እና ሶስተኛ ቀኑን በያዘው በአሰላ ከተማ በሚካሄደው 11ኛው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ውድድር ላይ ከሚሳተፉት የአትሌቲክስ ተወዳዳሪዎች በተጨማሪ የኦሮሚያ ከፍተኛ ሊግ የወንዶች የእግር ኳስ ውድድር…
በአሰላ ከተማ እየተካሄደ ያለው የፀረ-አበረታች ቅመሞች ግንዛቤ እና ህዝባዊ ንቅናቄ (Social Campaign ) ፕሮግራም ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው ፡፡ የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለሥልጣን በአሰላ ከተማ የሚያካሂደው የፀረ-ዶፒንግ ግንዛቤ እና ህዝባዊ ንቅናቄ…
ለስድስት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው የፀረ-ዶፒንግ ግንዛቤ ማሳደግ እና ሰፊ ንቅናቄ የመፍጠር የOutreaching ፕሮግራም በዛሬው ዕለት ተጠናቀቀ ፡፡ ከጥር 23-28 /2015 ዓ.ም በአሰላ ከተማ በተካሄደው 11ኛው ኢትዮጵያ ከ20 ዓመት…