Author: Ermias

ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስፖርት ማህበር ለመካከለኛና ረዥም ርቀት አትሌቶችና አመራሮች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም በዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በኢትዮጵያ ሆቴል ተሰጠ፡፡

ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስፖርት ማህበር ለመካከለኛና ረዥም ርቀት አትሌቶችና አመራሮች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም በዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በኢትዮጵያ ሆቴል ተሰጠ፡፡ ‹‹ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት /ETH_NADO/ ከተመሰረተ…

ጽ/ቤታችን /ETH-NAD0/ ከሌሎች ተጠሪ ተቋማት ጋር በመሆን የ2013 ዓ.ም የ6 ወር የዕቅድ አፈፃፀም የኢፌድሪ ሰፖርት ኮሚሽን በተገኘበት ውይይት አደረገ ፡፡

ጽ/ቤታችን /ETH-NAD0/ ከሌሎች ተጠሪ ተቋማት ጋር በመሆን የ2013 ዓ.ም የ6 ወር የዕቅድ አፈፃፀም የኢፌድሪ ሰፖርት ኮሚሽን በተገኘበት ውይይት አደረገ ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ፀረ- አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት ከኢትዮጲያ ወጣቶች አካዳሚ እና…

የፀረ-ዶፒንግ ዲፓርትመንት የስራ ኃላፊዎች እና የአገራችን አባላት የጋራ ውይይት ተካሂዷል።

የተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና የባህል ድርጅት (UNECO) የፀረ-ዶፒንግ ዲፓርትመንት የስራ ኃላፊዎች እና የአገራችን National Compliance Program Platform አባላት የጋራ ውይይት ተካሂዷል። አገራችን ኢትዮጵያ ከ1999 ዓ.ም ጀምሮ የአለም አቀፉን የፀረ-ዶፒንግ…

የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ የህግ ጥሰት በፈፀሙ አትሌቶች ላይ የቅጣት ውሳኔ ተላለፈ፡፡

የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ የህግ ጥሰት በፈፀሙ አትሌቶች ላይ የቅጣት ውሳኔ ተላለፈ፡፡ አትሌት ወንድወሰን ከተማ ማሞ እና አትሌት እዮብ ኃብተስላሴ ጎሳ የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ የህግ ጥሰቶችን በመፈፀም…

ለኢትዮጲያ ፓራሊምፒክ ኮሚቴ አትሌቶችና አሰልጣኞች በአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ ፡፡

ለኢትዮጲያ ፓራሊምፒክ ኮሚቴ አትሌቶችና አሰልጣኞች በአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ ፡፡ ቀን፡- አርብ ታህሳስ 9/04/2013 ዓ.ም ቦታ፡-የኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን አደራሽ በኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት ለኢትዮጲያ…

የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት በተለያዩ አለም አቀፍ ውድድሮች ላይ ለሚሳተፉ አትሌቶች የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም የዶፒንግ ምርመራ በዛሬው እለት አካሄደ ፡፡

የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት በተለያዩ አለም አቀፍ ውድድሮች ላይ ለሚሳተፉ አትሌቶች የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም የዶፒንግ ምርመራ በዛሬው እለት አካሄደ ፡፡ በተለያዩ አለም አቀፍ ውድድሮች ላይ ለሚሳተፉ ከ 30…

የ6ኛ ቀን የዶፒንግ ግንዛቤ ማሰጨበጫ ሥልጠና መርኃ-ግብር

የ6ኛ ቀን የዶፒንግ ግንዛቤ ማሰጨበጫ ሥልጠና መርኃ-ግብር ለአዳማና ዳዲቦሩ አትሌቲክሰ ክለብ አባላት በዶፒንግ ፅን-ሃሳብ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት ተሰጠ፡፡ (ETH-NADO ከሰዓት በኃላ ቅዳሜ ተህሳስ 03/2013 ዓ.ም)፡- የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች…

ለማሰልጠኛ ተቋማት በዶፒንግ ላይ የሚሰጠው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እደቀጠለ ነው ፡፡

ለማሰልጠኛ ተቋማት በዶፒንግ ላይ የሚሰጠው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እደቀጠለ ነው ፡፡ የዛሬው የ4ኛ ቀን ፕሮግራም ለጥሩነሽ ዲባባ ስፖርት ማስልጠኛ ማዕከል ለአስተዳደር ሰራተኞች በዶፒንግ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ ፡፡ ቀን፡-ታህሳስ…

የ3ኛ ቀን የስልጠና ፕሮግራም

የ3ኛ ቀን የስልጠና ፕሮግራም ለጥሩነሽ ዲባባ ስፖርት ማስልጠኛ ማዕከል አትሌቶች በዶፒንግና በተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በመሰጠት ላይ ነው፡፡ ቀን፡-ታህሳስ 01/2013 ዓ.ም ቦታ፡- አሰላ ከተማ (ጥሩነሽ ዲባባ ስፖርት ማሰልጠኛ…

ለጥሩነሽ ዲባባ ስፖርት ማስልጠኛ ማዕከል አመራሮች፤አሰልጣኞችና ለህክምና ባለሞያዎች በዶፒንግ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ፡፡

ለጥሩነሽ ዲባባ ስፖርት ማስልጠኛ ማዕከል አመራሮች፤አሰልጣኞችና ለህክምና ባለሞያዎች በዶፒንግ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ፡፡ Anti-Doping Awareness Creation Training being offered to Some 20 Tirunshe Dibaba’s Sport Training Centre Administrator, Coaches,…