Category: ዜና

11ኛው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ውድድር

የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን (ETH-ADA) በአሰላ ከተማ በሚካሄደው 11ኛው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ውድድር ላይ ለሚሳተፉ ከተለያዩ ክልሎች የመጡ የተተኪ ስፖርተኞች ፣የክለብ ስፖርተኞች፣የስፖርት ባለሞያዎች እና የስፖርቱን ማህበረሰብ ግንዛቤ ለማሳደግ…

በአሰላ ከተማ በሚካሄደው 11ኛው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ውድድር

ከጥር 23-28/2015 ዓ.ም የሚቆየው እና ሶስተኛ ቀኑን በያዘው በአሰላ ከተማ በሚካሄደው 11ኛው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ውድድር ላይ ከሚሳተፉት የአትሌቲክስ ተወዳዳሪዎች በተጨማሪ የኦሮሚያ ከፍተኛ ሊግ የወንዶች የእግር ኳስ ውድድር…

4ኛው የኦሮሚያ ከ16 ዓመት በታች እና ከ18 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ውድድር

በአሰላ ከተማ እየተካሄደ ያለው የፀረ-አበረታች ቅመሞች ግንዛቤ እና ህዝባዊ ንቅናቄ (Social Campaign ) ፕሮግራም ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው ፡፡ የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለሥልጣን በአሰላ ከተማ የሚያካሂደው የፀረ-ዶፒንግ ግንዛቤ እና ህዝባዊ ንቅናቄ…

ዶፒንግን በጋራ እንከላከል!!!

ለስድስት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው የፀረ-ዶፒንግ ግንዛቤ ማሳደግ እና ሰፊ ንቅናቄ የመፍጠር የOutreaching ፕሮግራም በዛሬው ዕለት ተጠናቀቀ ፡፡   ከጥር 23-28 /2015 ዓ.ም በአሰላ ከተማ በተካሄደው 11ኛው ኢትዮጵያ ከ20 ዓመት…

የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን የ6 ወር የሥራ አፈጻጸም ላይ ውይይት እያካሄደ ይገኛል፡፡

የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን የ6 ወር የሥራ አፈጻጸም ላይ ውይይት እያካሄደ ይገኛል፡፡ ቀን፤ ሐሙስ ጥር 26/2014 ዓ.ም አዳማ ከተማ የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን /ETH-ADA/ በ2014 የመጀመሪያው ግማሽ በጀት ዓመት ባከናወኗቸው…

የ6 ወር ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ በማካሄድ የቀጣይ የ6 ወር የዕቅድ ዝግጅት ኦረንቴሽን ተሰጠ

የ6 ወር ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ በማካሄድ የቀጣይ የ6 ወር የዕቅድ ዝግጅት ኦረንቴሽን ተሰጠ የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለሥልጣን በ2014 በጀት ዓመት በ6 ወራት ውስጥ የዕቅድ አፈጻጸም ገምግሞ የቀጣይ የ6 ወር የዕቅድ…

የስፖርት አበረታች ቅመሞችን ወይም ዶፒንግ የሚመለከቱ ጉዳዮች በመደበኛ ትምህርት ካሪኩለም ውስጥ ተካትተው ከ5ኛ ክፍል ጀምሮ ተግባራዊ እደሚደረግ ተጠቆመ ፡፡

የስፖርት አበረታች ቅመሞችን ወይም ዶፒንግ የሚመለከቱ ጉዳዮች በመደበኛ ትምህርት ካሪኩለም ውስጥ ተካትተው ከ5ኛ ክፍል ጀምሮ ተግባራዊ እደሚደረግ ተጠቆመ ፡፡ የስፖርት አበረታች ቅመሞችን ትምህርት ከ5ኛ ክፍል ጀምሮ እንዲሁም በስፖርት የማሰልጠኛ ማዕከላት…

የጃን – ሜዳ እና የምስራቅ አፈሪካ ኢንተርናሽናል ሃገር አቋራጭ ውድድር

የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለሥልጣን (ETH-ADA) ለ39ኛ ግዜ የካቲት 06/2014 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ በተከሄደው የጃን – ሜዳ እና የምስራቅ አፈሪካ ኢንተርናሽናል ሃገር አቋራጭ ውድድር ላይ ለተሳተፉ የስፖርተኞችና የስፖርት ባለሞያዎች እንዲሁም…

ኢትዮ-ኤሌትሪክ አትሌቲክስ ብድን

ለኢትዮ-ኤሌትሪክ አትሌቲክስ ብድን ስልጠና ተሰጠ የካቲት11/2014 ዓ.ም የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን/ETH-ADA/ ለኢትዮ-ኤሌትሪክ አትሌቲክስ ቡድን በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒነግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በአዲሰ አበባ፣አራራት ሆቴል ተሰጥቷል፡፡ በመድኩ ላይ 85…

39ኛው የፔፕሲ አዲስ አበባ የክለቦች አትሌቲክስ ሻምፒዎና

የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለሥልጣን (ETH-ADA) ከየካቲት 15-20/2014 ዓ.ም በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ስቴዲየም በመካሄድ ላይ በሚገኝው 39ኛው የፔፕሲ አዲስ አበባ የክለቦች አትሌቲክስ ሻምፒዎና ላይ የፀረ-ዶፒንግ ግንዛቤ ማስጨበጫ የOutreaching ፕሮግራም ማካሄድ ጀምሯል፡፡…