Year: 2021

በውድድር ጊዜ ምርመራና ቁጥጥር (In Competition Doping Control) ተካሂዷል።

በውድድር ጊዜ ምርመራና ቁጥጥር (In Competition Doping Control) ተካሂዷል። 50ኛ አመት የወርቅ ኢዮቤልዮውን ምክንያት በማድረግ በድምቀት እየተካሄደ በሚገኘው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ጥብቅ የሆነ የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ምርመራና…

በአዲስ አበባ ስታዲየም እየታካሄደ ባለው 50ኛው የወርቅ እዮቤልዩ

በአዲስ አበባ ስታዲየም እየታካሄደ ባለው 50ኛው የወርቅ እዮቤልዩ የኢትዮጲያ አትሌቲክስ ሻንፒዮና ውድድር ላይ ለተገኙ የስፖርት ማህበረሰቡ በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ ያላቸውን ግንዛቤ ለማጎልበት የተለያዩ ግንዛቤ ማስጨብጫ ስራዎች እየተከናወኑ…

አገር አቀፍ የስፖርት ማህበራትና የስልጠና መዕከላት የፀረ-ዶፒንግን ጉዳይ የእቅዳቸው አካል በማድረግና አስፈላጊውን ሐብት በመመደብ ትኩረት ሰጥተው መፈፀም እደሚገባቸው ተጠቆመ፡፡

አገር አቀፍ የስፖርት ማህበራትና የስልጠና መዕከላት የፀረ-ዶፒንግን ጉዳይ የእቅዳቸው አካል በማድረግና አስፈላጊውን ሐብት በመመደብ ትኩረት ሰጥተው መፈፀም እደሚገባቸው ተጠቆመ፡፡ መጋቢት 23/2013 ዓ.ም አዳማ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት/ETH-NADO/ ከኤፌድሪ ስፖርት…

በሀዋሳ ክለብ ውስጥ ለሚገኙ የተለያዩ ስፖርተኞች፣ አሰልጣኞች እና አመራሮች ሰልጠና ተሰጥቷል ፡፡

በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ በሀዋሳ ክለብ ውስጥ ለሚገኙ የተለያዩ ስፖርተኞች፣ አሰልጣኞች እና አመራሮች ሰልጠና ተሰጥቷል ፡፡ ቀን ፡- መጋቢት 17/2013 ዓ.ም ሴንትራል ሆቴል ሀዋሳ በስልጠናው ላይም 40 የሚሆኑ…

# ከዶፒንግ የጸዳ ስፖርት እና ስፖርተኞችን እናፈራለን !!!

# ከዶፒንግ የጸዳ ስፖርት እና ስፖርተኞችን እናፈራለን !!! በሐዋሳ ከተማ በመካሄድ ላይ ያለው ለስፖርት ማሰልጠኛ ተቋማት ስፖርተኞች አሰልጣኞች እና የስፖርት አካላት በዶፒንግ ዙሪያ እየተሰጠ ያለው የስልጠናና የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሀ-ግብር እንደቀጠለ…

ሀገረሰላማ አትሌቲክስ ማሰልጠኛ ማዕከል

በአዲሲቷ የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ውስጥ በሚገኘው ሀገረሰላማ አትሌቲክስ ማሰልጠኛ ማዕከል ውስጥ ለሚገኙ አትሌቶች እና አሰልጣኞች በዶፒንግ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ፡፡ (ETH-NADO መጋቢት 15/2013 ዓ.ም)፡- የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት…

ለሐዋሳ ዩንቨርስቲ የ2013 ዓ/ም የመጀመሪያ ድግሪ የስፖርት ሳይንስ ተመራቂ ተማሪዎች

ለሐዋሳ ዩንቨርስቲ የ2013 ዓ/ም የመጀመሪያ ድግሪ የስፖርት ሳይንስ ተመራቂ ተማሪዎች እና መምህራን በአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ። ቀን ፡- መጋቢት 14/2013 ቦታ ፡- ሐዋሳ ዩኒቨርስቲ የኢትዮጲያ…

ከደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል እና ከሲዳማ ክልል ለተወጣጡ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት/ETH-NADO/ ከደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል እና ከሲዳማ ክልል ለተወጣጡ ለህክምና ፤ የስነ-ምግብ እና ወጌሻ ባለሞያዎች በተዘጋጀ መድርክ ላይ ‹‹የስፖርት ድጋፍ ሰጪ ስነ-ምግቦች (Supplements) ከአበረታች ቅመሞች…

አበረታች ቅመሞችን (ዶፒንግን) በመከላከል ረገድ የህክምና ባለሙያዎች ሚና ከፍተኛ ነው ተባለ፡፡

አበረታች ቅመሞችን (ዶፒንግን) በመከላከል ረገድ የህክምና ባለሙያዎች ሚና ከፍተኛ ነው ተባለ፡፡ ቀን፡- መጋቢት 13/ 2013 ዓ.ም ሐዋሳ ሴንትራል ሆቴል በሐዋሳ ከተማ የስፖርት ተቋማት ውስጥ ለሚሰሩ ለህክምና ፤ የስነ-ምግብ እና ወጌሻ…