ለኢትዮጵያ ብሔራዊ አትሌቲክስ ቡድን በዶፒንግ ፅንሰ-ሃሳብ ስልጠና ተሰጠ::
ቀን፡- ሀሙስ መጋቢት 9/2013 ዓ.ም ቦታ ፡- ጥሩነሽ ዲባባ ሆቴል ለገጣፎ እና አሰለፈች ሆቴል አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት /ETH_NADO/ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ አትሌቲክስ ቡድን በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም…
ቀን፡- ሀሙስ መጋቢት 9/2013 ዓ.ም ቦታ ፡- ጥሩነሽ ዲባባ ሆቴል ለገጣፎ እና አሰለፈች ሆቴል አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት /ETH_NADO/ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ አትሌቲክስ ቡድን በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም…
ለፅ/ ቤቱ አመራር እና ሰራተኞች ስልጠና ተሰጠ ፡፡ ሠራተኛው መብቱ እዲከበርለት የሚፈልገውን ያህል ግዴታውን መውጣት ይኖርበታል ተባለ፡፡ ማክሰኞ የካቲት 30/2013 ዓ.ም አዳማ ከተማ ኤከስኪዮቲቭ ሆቴል በመንግስት ሰራተኞች መተዳደሪያ አዋጅን 1064/2010…
ታዳጊ ወጣቶች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ ያላቸውን ግንዛቤ ለማጎልበት የOutreaching ፕሮግራም በአሰላ ከተማ አረንጓዴ ስታዲየም በመካሄድ ላይ ነው፡፡ ቀን፡-የካቲት 26/2013 አሰላ አረንጓዴ ስታዲየም የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት…
ስፖርት ህክምና ባለሞያዎች አበረታች ቅመሞችን ወይም ዶፒንግን በዘላቂነት በመከላከልና በመቆጣጣር ሥራዎች ላይ ኃላፊነታቸዉን አንዲወጡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት/ETH-NADO/ ጥሪ አቀረቧል፡፡ በስፖርት ድጋፍ ሰጭ ምግቦች (Supplements) ከዶፒንግ ላይ እና በተክለከሉ…
በስፖርት ድጋፍ ሰጪ ምግቦች(supplements) ላይ ለስፖርት ህክምና ባለሞያዎች ስልጠና በመስጠት ላይ ነው፡፡ ቅዳሜ :-የካቲት21/2013 ዓ.ም አዳማ:- ሄልዝ ሆቴል የኢተዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት ETH-NADO/ በስፖርት ድጋፍ ሰጪ ምግቦች( supplements) ምንነት፣ከዶፒነግ…
የስፖርት ተቋማት ውስጥ ለሚሰሩ ለህክምና ባለሞያዎች ዶፒንግ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተጀመረ :: ቀን፡- አርብ የካቲት19፣2013 ዓ.ም አዳማ ሄልዝ ሆቴል የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት/ ETH-NADO/ ከ40 ለሚበልጡ ከአዲስ አበባ፤…
Profile for Continental RM Panel members – Africa – Preamble: The Regional Anti-Doping Organizations (RADOs) from Africa are seeking interest from individuals who would like to be considered…
በጽ/ቤቱ የተገኙ መልካም ተሞክሮዎችን በማጠናከር ቀጣይ ሥራዎችን ለማሳካት ሰራተኛውና አመራሩ ሊረባረብ እደሚገባ ተገለጸ፡፡ ‹‹በቀጣይ 6 ወር የጽ/ቤቱ ዋናኛ አጀንዳ 2021 የቶኪዮ ኦሎምፒክ ተሳታፊ አትሌቶች ላይ ነው››፡፡ ክብር አቶ መኮነን ይደርሳል…
የጽ/ቤቱ የ6 ወር የሥራ አፈጻጸም ላይ ውይይት ተካሄደ ቀን፤ አርብ የካቲት12/2013 ዓ.ም አዳማ ከተማ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት /ETH-NADO/ በ2013 የመጀመሪያው ግማሽ በጀት ዓመት ባከናወኗቸው ተግባራት ላይ የጽ/ቤቱ ዳይሬክተሬቶችና…
የኢፌድሪ ስፖርት ኮሚሸን ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ፀረ አበረታች ቅመሞች ፅ/ቤት እና ከኢትዮጵያ ስፖርት ጋዜጠኞች ማህበር ጋር በመተባባር ለስፖርት ጋዜጠኞች ባያዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተጠናቋል :: በአዳማ ከተማ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው…