በስትራቴጂክ ዕቅድና የስራ አመራር ላይ ስለጠና ተሰጠ፡፡
በስትራቴጂክ ዕቅድና የስራ አመራር ላይ ስለጠና ተሰጠ፡፡ በስትራቴጂክ ዕቅድና የሥራ አመራር ላይ ያተኮር የሁለት ቀን ሥልጠና ለኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን መካከለኛ፣ የበታች አመራር አካላትና ሠራተኞች ተሰጠ፡፡ ከሚያዚያ 4 እስከ 5…
በስትራቴጂክ ዕቅድና የስራ አመራር ላይ ስለጠና ተሰጠ፡፡ በስትራቴጂክ ዕቅድና የሥራ አመራር ላይ ያተኮር የሁለት ቀን ሥልጠና ለኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን መካከለኛ፣ የበታች አመራር አካላትና ሠራተኞች ተሰጠ፡፡ ከሚያዚያ 4 እስከ 5…
ለቦሬ አትሌቲክስ ማስልጠኛ ማእከል አትሌቶችና ለአትሌት ድጋፍ ሰጭ ሰራተኛች በስፖርት አበረታች ቅመምች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ ግንዛቤ ማስጨበጫ ተሰጠ። የኢትዮጵያ የፀረ አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ሰኔ 1 ቀን 2014 ዓም በባህር ዳር…
በ2ኛው የማሰልጠኛ ማእከላት የአትሌቲክስ ሻምፒዎና ውድድር ላይ የጸረ ዶፒንግ አውትሪቺንግ ፕሮግራም በባህርዳር አለም እቀፍ ስቴድየም ከፊል ገጽታ
” የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግን በጋራ ማስወገድ (Together Against Doping) ” በሚል መሪ ቃል የግንዛቤና ንቅናቄ ፕሮግራም በመካሄደ ላይ ነው። በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ባለው የ2ኛው ማሰልጠኛ ማእከላት የአትሌቲክ…
ለማሰልጠኛ ማዕከላት አካላት በአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ ያላቸውን ግንዛቤ ለማሳደግ ትኩረት ያደረገ ትምህርት ተሰጠ። በኢትዮጵያ የጸረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ለጂንካና ለደባርቅ አትሌቲክስ ማሰልጠኛ ማእከላት በባህር ዳር ከዋና መስሪያ ቤቱ በሄዱ…
ለሃገረ-ሰላም እና ለቦቆጂ ማሰልጠኛ ማዕከላት ትምህርታዊ ስልጠና ተሰጠ። አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግን በመከላከልና በመቆጣጠር ዙሪያ ለበቆጂ እና ለሃገረ ሰላም ማሰልጠኛ ማዕከላት ታዳጊ አትሌቶችና ለአትሌት ድጋፍ ባለሞያዎች በባህር ዳር የግንዛቤ ማጎልበቻ…
በ39ኛው ጃን-ሜዳ ሃገርአቋራጭ ውድድር ላይ የፀረ-ዶፒንግ የቅስቀሳና Outreaching ፕሮግራሙ ተካሄደ የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለሥልጣን (ETH-ADA) ለ39ኛ ግዜ የካቲት 06/2014 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ በተከሄደው የጃን – ሜዳ እና የምስራቅ አፈሪካ…
በ2ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮ እና በ38ኛው የሻምበል አበበ ቢቂላ ማራቶን ውድድር ላይ የፀረ -ዶፒንግ Outreaching ኘሮግራም በባህር ዳር ተካሄደ። የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለሥልጣን በ2ኛው የኢትዮጵያ ማሰልጠኛ ማዕከላት አትሌቲክስ ሻፒዎና እና…
የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለሥልጣን (ETH-ADA) ለ39ኛ ግዜ የካቲት 06/2014 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ በተከሄደው የጃን – ሜዳ እና የምስራቅ አፈሪካ ኢንተርናሽናል ሃገር አቋራጭ ውድድር ላይ ለተሳተፉ የስፖርተኞችና የስፖርት ባለሞያዎች እንዲሁም…
በ39ኛው ጃን-ሜዳ ሃገርአቋራጭ ውድድር ላይ የፀረ-ዶፒንግ የቅስቀሳና Outreaching ፕሮግራሙ ተካሄደ የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለሥልጣን (ETH-ADA) ለ39ኛ ግዜ የካቲት 06/2014 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ በተከሄደው የጃን – ሜዳ እና የምስራቅ አፈሪካ…