ድሬዳዋ ከተማ እግር ኳስ ክለብ
በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ ሲካሄድ የነበረው የግንዛቤ ማሰጨበጫ እና ንቅናቄ ፕሮግም ለድሬዳዋ ከተማ እግር ኳስ ክለብ በመስጠት ተጠናቋል ፡፡ (ግንቦት 13 /2013 ዓ.ም) የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት…
በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ ሲካሄድ የነበረው የግንዛቤ ማሰጨበጫ እና ንቅናቄ ፕሮግም ለድሬዳዋ ከተማ እግር ኳስ ክለብ በመስጠት ተጠናቋል ፡፡ (ግንቦት 13 /2013 ዓ.ም) የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት…
“ከስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ከዶፒንግ የጸዳ ስፖርተኞች እናፈራለን” # ከኢትዮጵያ ቡና እግር ኳስ ክለብ (ግንቦት 13/2013 ) የኢትዮጵያ ቡና እግር ኳስ ክለብ (ቡናማዎቹ ) ቡድን አባላት በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም…
#ከስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ከዶፒንግ የጸዳ ስፖርተኞች እናፈራለን !!! ( ግንቦት 11/2013 ዓ.ም ሐዋሳ ) ከሰአት በኋላ በቀጠለው የስልጠና መርሃ-ግብር ከ60 በላይ ለሚሆኑ የሰበታ ከተማ የእግር ኳስ ክለብ እና የወላይታ…
# ከዶፒንግ የጸዳ ስፖርተኞች እናፈራለን በሚል መሪ ቃል ለእግር ኳስ ክለቦች እየተሰጠ ያለው የጸረ አበረታች ቅመሞች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ፕሮግራም እንደቀጠለ ነው ፡፡ ( ግንቦት 11/2013 ዓ.ም ሐዋሳ ) የኢትዮጵያ…
በቤትኪንግ የኢትዮጲያ ፕሪምየር ሊግ እየተሳተፉ ለሚገኙት የሀዋሳ እግር ኳስ ክለብ ተጫዋቾች የህክምና ባለሙያዎች ፣ አሰልጣኞች እና አመራሮች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ ሰልጠና ተሰጠ ፡፡ ቀን ፡-ግንቦት 10/2013 ዓ.ም…
በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም በዶፒንግ ዙሪያ ለስፖርት ክለብ አመራሮች፣የቴክኒክ ኃላፊዎች እና አሰልጣኞች የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በአዳማ እየተካሄደ ነው ፡፡ ሀሙስ ሚያዚያ 28/2013 ዓ.ም የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት/ETH-NADO/ ከተለያዩ የስፖርት…
የስፖርት ማህበራት አበረታች ቅመሞችን በመከላከልና በመቆጣጠር ረገድ በቂ ትኩረት ሰጥተው መስራት እንዳለባቸው ተጠቆመ። ሚያዚያ 19/2013 ዓ.ም አዳማ ኤክስኪዩቲቭ ሆቴል የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት/ETH-NADO/ ከኢፌድሪ ስፖርት ኮሚሽን ጋር በመተባበር የስፖርት…
ሁለተኛው ዙር የስፖርት አስተዳደር ሙያ ማሻሻያ የአቅም ግንባታ ስልጠና በዛሬው እለት በአዳማ ከተማ በመሰጠት ላይ ይገኛል። ሚያዚያ 18/2013 ዓ.ም አዳማ ኤክስኪዩቲቭ ሆቴል የኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት/ETH-NADO/ ከኢፌድሪ ስፖርት ኮሚሽን…
በውድድር ጊዜ ምርመራና ቁጥጥር (In Competition Doping Control) ተካሂዷል። 50ኛ አመት የወርቅ ኢዮቤልዮውን ምክንያት በማድረግ በድምቀት እየተካሄደ በሚገኘው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ጥብቅ የሆነ የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ምርመራና…
በአዲስ አበባ ስታዲየም እየታካሄደ ባለው 50ኛው የወርቅ እዮቤልዩ የኢትዮጲያ አትሌቲክስ ሻንፒዮና ውድድር ላይ ለተገኙ የስፖርት ማህበረሰቡ በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ ያላቸውን ግንዛቤ ለማጎልበት የተለያዩ ግንዛቤ ማስጨብጫ ስራዎች እየተከናወኑ…