ለቦንጋ ዮኒቨርሲቲ የስፖርት ሳይንስ ተመሪቂ ተማሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም
ለቦንጋ ዮኒቨርሲቲ የስፖርት ሳይንስ ተመሪቂ ተማሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም ተካሄደ። ሚያዝያ 08/2014 ዓ.ም ቦንጋ ከተማ “የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ የንፁህ ስፖርት የውድድር መርህ በማዛባት በአቋራጭ ለመክበር የሚደረግ የማጭበርበር ተግባር…
ለቦንጋ ዮኒቨርሲቲ የስፖርት ሳይንስ ተመሪቂ ተማሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም ተካሄደ። ሚያዝያ 08/2014 ዓ.ም ቦንጋ ከተማ “የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ የንፁህ ስፖርት የውድድር መርህ በማዛባት በአቋራጭ ለመክበር የሚደረግ የማጭበርበር ተግባር…
ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ለተጠሪ ተቋማት ልምድ ማጋራት የሚችልበት የተሻለ ቁመና ላይ እንደሆነ ተጠቆመ። የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የድጋፍ ፣ ክትትል እና ግምገማ ኮሚቴ ባደረገው ምልከታ የኢትዮጵያ የጸረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን መስሪያ ቤት…
ሚያዚያ 09/2014 ዓ.ም ቴፒ ከተማ የኢትዮጵያ የፀረ አበረታች ጥቅሞች ባለስልጣን / ETH ADA /በየደረጃው የሚገኙ ባለድርሻ አካላት ግንዛቤ ለማጎልበት በመሰራት ላይ መሆኑን አሰታወቀ። በስልጠናው ወቅት የሚዛን ቴፒ ዮኒቨርሲቲ የቴፒ ካንፓስ…
ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ባህል፣ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ አመራሮችና ለስፖርት ባለሞያዎች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤና ውይይት ፕሮግራም ተካሄደ፡፡ ሚያዚያ 10 ቀን 2014 ዓ.ም ቦንጋ ከተማ የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች…
አበረታች ቅመሞችን ወይም ዶፒንግን በመከላከልና በመቆጣጠር ረገድ የስፖርት መምህራን ሚና ከፍተኛ እንደሆነ ተጠቆመ፤ ከተለያዩ አካባቢዎች ለተወጣጡ መምህራን በሆሳዕና ከተማ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጥቷል። የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ከኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር…
የመከላከያ እግር ኳስ ክለብ ተጫዋች የሆነው አሌክስ ተሰማ ሐይሌ የፀረ-አበረታች ቅመሞች የህግ ጥሰት ፈፅሞ በመገኘቱ የማስጠንቀቂያ ቅጣት ተላልፎበታል። የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን በእግር ኳስ ስፖርት ላይ የሚያካሂደውን ምርመራና ቁጥጥር በማጠናከር…
የኢትዮጵያ የፀረ- አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ከኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባባር ለስፖርት ሳይንስ መምህራን እና ተማሪዎች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በዛሬው ዕለት አካዷል። (ግንቦት/02/2014 ዓ.ም) የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኩን…
በስትራቴጂክ ዕቅድና የስራ አመራር ላይ ስለጠና ተሰጠ፡፡ በስትራቴጂክ ዕቅድና የሥራ አመራር ላይ ያተኮር የሁለት ቀን ሥልጠና ለኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን መካከለኛ፣ የበታች አመራር አካላትና ሠራተኞች ተሰጠ፡፡ ከሚያዚያ 4 እስከ 5…
ለቦሬ አትሌቲክስ ማስልጠኛ ማእከል አትሌቶችና ለአትሌት ድጋፍ ሰጭ ሰራተኛች በስፖርት አበረታች ቅመምች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ ግንዛቤ ማስጨበጫ ተሰጠ። የኢትዮጵያ የፀረ አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ሰኔ 1 ቀን 2014 ዓም በባህር ዳር…
በ2ኛው የማሰልጠኛ ማእከላት የአትሌቲክስ ሻምፒዎና ውድድር ላይ የጸረ ዶፒንግ አውትሪቺንግ ፕሮግራም በባህርዳር አለም እቀፍ ስቴድየም ከፊል ገጽታ